ከአባቶች አንደበት 🙏🙏🙏
"ጸሎት የማያፈቅር ሰው ብታይ ምንም ዓይነት በጎ ነገር በውስጡ እንደሌለ ትረዳለኽ - ወደ እግዚአብሔር የማይጸልይ ከኾነ በመንፈሳዊነቱ ሞቷል ሕይወትም የለውም"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
"ጸሎት ችላ የሚል ሰው እንዲኹም ለንስሐ የሚያበቃ ሌላ በር አለ ብሎ የሚያስብ በዲያቢሎስ ተሸንግሏል"
ማር ይስሐቅ
"ጸሎት አእምሮን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነው"
ማር ይስሐቅ"
ሙሽራውን ሰውቶ ለሙሽራይይቱ የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነገር ነው? መላዕክት ሊነኩት የማይቻላቸውን ምድራዊና አፈር ሲሆን በእጆቹ ዳሶ ፈትቶ ሙሽሪትን በስብከቱ ጠርቶ ሙሽራውን የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነው? ለእዚህ መደነቅ ይገባል፡፡"
...#አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
-------------
@gitim_menfesawi
>>Click here to continue<<