TG Telegram Group & Channel
ከራድዮን | United States America (US)
Create: Update:

+ አባቶቻችን እንዲህ አሉ +

"እሳትና ውኃን ማዋሐድ እንደ ማይቻል በሰው ኃጥያት መፍረድም በራስ ኃጥያት ከመፀፀት ጋር አብሮ አይሄድም"ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው

"የማያማትብ እጅ ቀኙም ግራውም አንድ ነው"አባ ፓስዮስ ዘደብረ አቶስ

"እግዚአብሔር ለኃጥያተኛ ሰው ያለው ፍቅር ፃድቅ ሰው ለእግዚአብሔር ካለው ፍቅር ይበልጣል"አባ አርሳኒ

"ዕለትን የሰጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሰጥሀል"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

"ለኃጥያተኛ ክንፍህን ዘርጋለት።ኃጥያቱን ልትሸከምለት ባትችል እንኳን ሸፍንለት"ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ

"ይቅር ካላልክ ገነትም ይቅርብህ"አባ ኤፍሬም አረጋዊ

"እጅግ ምርጡ ፀሎት "ጌታ ሆይ አንተ ሁሉን ታውቃለህ የፈቀድከውን አድርግልኝ" ማለት ነው"ባህታዊ ቴዎፋን

"እንግዲህ እንደ እግዚአብሔር ምርጦች ቅዱሳን ሆናችሁ የተወደዳችሁም ሆናችሁ÷ምሕረትን÷ርኅራሔን÷ቸርነትን
ትሕትናን÷የዋሕነትን÷ትዕግስትን ልበሱ" ቆላስይስ[፫÷፲፪]

___

@gitim_menfesawi

+ አባቶቻችን እንዲህ አሉ +

"እሳትና ውኃን ማዋሐድ እንደ ማይቻል በሰው ኃጥያት መፍረድም በራስ ኃጥያት ከመፀፀት ጋር አብሮ አይሄድም"ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው

"የማያማትብ እጅ ቀኙም ግራውም አንድ ነው"አባ ፓስዮስ ዘደብረ አቶስ

"እግዚአብሔር ለኃጥያተኛ ሰው ያለው ፍቅር ፃድቅ ሰው ለእግዚአብሔር ካለው ፍቅር ይበልጣል"አባ አርሳኒ

"ዕለትን የሰጠህ እርሱ ለዕለት የሚበቃህንም ይሰጥሀል"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

"ለኃጥያተኛ ክንፍህን ዘርጋለት።ኃጥያቱን ልትሸከምለት ባትችል እንኳን ሸፍንለት"ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ

"ይቅር ካላልክ ገነትም ይቅርብህ"አባ ኤፍሬም አረጋዊ

"እጅግ ምርጡ ፀሎት "ጌታ ሆይ አንተ ሁሉን ታውቃለህ የፈቀድከውን አድርግልኝ" ማለት ነው"ባህታዊ ቴዎፋን

"እንግዲህ እንደ እግዚአብሔር ምርጦች ቅዱሳን ሆናችሁ የተወደዳችሁም ሆናችሁ÷ምሕረትን÷ርኅራሔን÷ቸርነትን
ትሕትናን÷የዋሕነትን÷ትዕግስትን ልበሱ" ቆላስይስ[፫÷፲፪]

___

@gitim_menfesawi


>>Click here to continue<<

ከራድዮን




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Fatal error: Uncaught TypeError: shuffle(): Argument #1 ($array) must be of type array, null given in /var/www/hottg/post.php:344 Stack trace: #0 /var/www/hottg/post.php(344): shuffle() #1 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #2 {main} thrown in /var/www/hottg/post.php on line 344