Create: Update:
#ወዳጄ_ሆይ
በስሜት ከሰዎች ጋር ሮጠህ ደክመህ ያልደረስክበት ነገር ካለህ ወደተነሳህበት ተመልሰህ ከእግዚአብሔር ጋር እሩጥ ያኔ ካሰብክበት ብቻ ሳይሆን ካሰበልህ ቦታ ትደርሳለህ።
“እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና በእኔ የሚኖር እኔም በእርሱ፥ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል።”
— ዮሐንስ 15፥5
✥••┈┈••● ✞ ◉●••┈┈••✥
💚 @finote_kidusan 💚
💛 @finote_kidusan 💛
❤️ @finote_kidusan ❤️
>>Click here to continue<<
ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ