ሰላም ለእነዚያ ፍቅራቸውን ክብራችንን በመጠበቅ ለሚገልፁት፣ ስሜቶቻቸውን ከፍላጎታችን ባላይ ለማያስበልጡት።
ሰላም ለሷ ፍቅራችንን ልንነግራት ላልቻልንበት፣ እሷም ላልተረዳችን።
ሰላም ለሱ የሆነ ወቅት ላይ ተደናቅፎ አሁንም ድረስ የእንቅፋቱ ህመም ለሚጠዘጥዘው፣ እንደ ቀድሞው መሆን ለተሳነው።
ሰላም ላንቺ እንደ ልብሽ ላልሆንሽው፣ የልብሽን በልብሽ አፍነሽ ለምትስቂው።
ሰላም ላንተ ኃላፊነቶችህ ላጎበጡህ፣ እንደ ልፋትህ የልፋትህን ያህል ለማታገኘው።
ሰላም ለእናንተ ከህይወት ጋር ለምትታገሉት።
@fezekiru
@fezekiru
>>Click here to continue<<