TG Telegram Group & Channel
ጥያቄኽ ምንድነው ሳትሄድ ፈልገው | United States America (US)
Create: Update:

ኢየሱስ ከድንግል ሥጋ አልነሣምን ⁉️
*⃣ክፍል ሁለት
▶️ ዕብ 7:14፤ጌታችን፡ከይሁዳ፡ነገድ፡እንደ፡ወጣ፡የተገለጠ፡ነውና፥ስለዚህም፡ነገድ፡ሙሴ፡ምንም፡እንኳ፡ስለ፡ክህነት፡አልተናገረም።
®ብርሃን ዓለም ጳውሎስ ሥጋን ከድንግል ካልነሰ በጠንካራ ቃላት ጌታችን ከይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነው ማለት ለምን አስፈለገው ነገድ የሚቆጠረው በሥጋ ዘር እንደው ይታወቃል ጳውሎስ ስለክህነት እየተናገረ ነው ሙሴ ክህነት ከሌዌ ነገድ እንደሆነ ተናገረ እንጅ ስለይሁዳ ነገድ አልተናገረም የይሁዳ ነገድ በንግሥናው ነው እንጅ የሚታወቁት በክህነት አልተሰጣቸው ለዚህ አገልግሎት የተለዩት የሌዊ ነገድ ናቸው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚል ዘዳ 10:8፤በዚያን፡ጊዜ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ኪዳን፡ታቦት፡ይሸከም፡ዘንድ፥ርሱንም፡ለማገልገል፡በእግዚአብሔር፡
ፊት፡ይቆም፡ዘንድ፥በስሙም፡ይባርክ፡ዘንድ፡እግዚአብሔር፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡የሌዊን፡ነገድ፡ለየ።
እንድሁም ክህነት ለሌዊ ነገድ ርስት ሁኖ የተሰጠ ነው ዘኁ 18:22-24፤ከዚህም፡በዃላ፡ኀጢአትን፡እንዳይሸከሙ፡እንዳይሞቱም፥የእስራኤል፡ልጆች፡ወደመገናኛው፡ድንኳን፡አይቅረቡ።ሌዋውያን፡ግን፡የመገናኛውን፡ድንኳን፡አገልግሎት፡ይሥሩ፥እነርሱም፡ኀጢአታቸውን፡ይሸከማሉ፤ለልጅ ለእግዚአብሔር፡የማንሣት፡ቍርባን፡የሚያቀርቡትን፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ዓሥራት፡ለሌዋውያን፡ #ርስት፡አድርጌ፡ሰጥቻለኹ በማለት ይናገራል ታድያ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ ነገድ ሲሆን ካህን እንደሆነ ጻውሎስ ይነግረናል ርስት ደግሞ የሚጸናው በአባታ በኩል ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚል ዘኁ 36:12፤ከዮሴፍ፡ልጅ፡ከምናሴ፡ልጆች፡ወገኖች፡ባሎቻቸውን፡አገቡ፥ርስታቸውም፡በአባታቸው፡ነገድ፡ጸና። ስለዚህ ድንግል ማርያም በአባቷ በኩል ከይሁዳ ነገድ ስለሆነች ርስትም የሚጸናው በአባታቸው በኩል ስለሆነ ምን እንኳን በእናቷ የሌዊ ወገን ብትሆነም ከላይ ዮሴፍ ልጅ የምናሴ ልጅ ታጋብተው ርስቱ በአባታቸው እንደጠና የሌዊ ወገን የሆነችው የድንግል ማርያም እናት ሐና ከይሁዳ ነገድ ከሆነው ኢያቄም ብትጋባም የድንግል ማርያም ርስት የሚጸናው በአባቷ በኩል ስለሆነ ከይሁዳ ነገድ ነች ርስቷ ስለዚህ ክህነት ደግሞ ከሌዌ ነገድ ነው ጳውሎስ እንደሚል ኢየሱስ ክርስቶስ ከይሁዳ ነገድ ቢሆንም ዕብ 7:12፤ክህነቱ፡ሲለወጥ፥ሕጉ፡ደግሞ፡ሊለወጥ፡የግድ፡ነውና። ክህነቱ ከይሁዳ ነግድ በሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ እንደተፈጸመ ነገረን እራሳቸውን only Jesus ወይም የሐዋሪያት ተከታይ ነን ብለው የሚጠሩት ሊያፍሩ ይገባል ነገድ በሥጋ ካልሆነ በሌላ ሊቆጠር አይችልምና በሥጋ ካልሆነ በምንም ታምር ከይሁዳ ነገድ ገብቶ እንደማይቆጠር የታወቀ ነው
በየሐንስ ራዕይም እንድህ በማለት ይናገራል ራዕ 5:5፤ከሽማግሌዎቹም አንዱ፦ አታልቅስ ፤እንሆ፥ #ከይሁዳ፡ #ነገድ፡የኾነው፡አንበሳ፡ርሱም፡ #የዳዊት፡ሥር፡መጽሐፉን፡ይዘረጋ፡ዘንድ፡ሰባቱንም፡ማኅተም፡ይፈታ፡ዘንድ፡ድል፡ነሥቷል፡አለኝ። በማለት መጽሐፍ ቅዱስ በሰፊው የዳዊት ዘር እንደሆነ ከይሁዳ ነገድ ገብቶ እንደተቆጠረ ይነግረናል መናፍቃን እፈሩ
▶️ ሐዋ 2:29 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ #ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። 30 ነቢይ ስለ ሆነ፥ #ከወገቡም_ፍሬ በዙፋኑ ያስቀምጥ ዘንድ እግዚአብሔር መሐላ እንደ ማለለት ስለ አወቀ፥ 31 ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ።
®ጴጥሮስ እንግድህ ኢየሱስን የወገቡም ፍሬ ይለዋል በክፍል አንድ በመዝሙር 131 ላይ የሆድ ፍሬ እንደተባለ አይተናል ያንነ ጴጥሮስ የወገብ ፍሬ ብሎት እናይ አለን በመጽሐፍ ቅዱስ የወገብ ፍሬም የሆድ ፍሬም አንድ ናቸው ሁለቱም ለሥጋ ዘር ነው የዋሉት የሆድ ፍሬ ለምን እንደዋለ አይተናል አሁን ደግሞ የወገብ ፍሬ የሚለውን እንይ መሳ 8:30፤ለጌዴዎንም፡ብዙ፡ሚስቶች፡ነበሩትና፡ከወገቡ፡የወጡ፡ሰባ፡ልጆች፡ነበሩት።በማለት ይናገራል እንድሀም
2ኛ ዜና 32:21፤እግዚአብሔርም፡ጽኑዓን፡ኀያላኑንና፡መሳፍንቱን፡አለቃዎቹንም፡ከአሶር፡ንጉሥ፡ሰፈር፡እንዲያጠፋ፡መልአኩን፡ሰደደ።የአሶርም፡ንጉሥ፡ዐፍሮ፡ወደ፡አገሩ፡ተመለሰ።ወደአምላኩም፡ቤት፡በገባ፡ጊዜ፡ከወገቡ፡የወጡት፡ ልጆቹ፡በዚያ፡በሰይፍ፡ገደሉት።እንድሁም 1ኛ ነገ 8:18፤እግዚአብሔርም፡አባቴን፡ዳዊትን፦ለስሜ፡ቤት፡ትሠራ፡ዘንድ፡በልብኽ፡ዐስበኻልና፥ይህን፡በልብኽ፡
ማሰብኽ፡መልካም፡አደረግኽ።
19፤ነገር፡ግን፥ከወገብኽ፡የሚወጣው፡ልጅኽ፡ርሱ፡ለስሜ፡ቤት፡ይሠራል፡እንጂ፡ቤት፡የምትሠራልኝ፡
አንተ፡አይደለኽም፡አለው።በማለት ይናገራል ምንም እንኳን ፍጻሜው ለክርስቶስ ቢሆንም ጅማሬው ለሰለሞን ነው ሰለሞን ለዳዊት የወገቡ ፍሬ ነውና
እንድሁም ዕብ 7:5፤ከሌዊ፡ልጆችም፡ክህነትን፡የሚቀበሉት፡ከሕዝቡ፡ማለት፡ከወንድሞቻቸው ፥እነርሱ፡ምንም፡ከአብርሃም፡ወገብ፡ ቢወጡ፥ከነርሱ፡ዓሥራትን፡በሕግ፡እንዲያስወጡ፡ትእዛዝ፡አላቸው፤ በማለት የሌዊ ልጆች ከአብርሃም ወገብ የውጡ ተብለዋል የወገብ ፍሬ የሚለው የሥጋ ዘርን እንደው በዚህ ታወቀ መጽሐፍ ቅዱስም በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለመወለዱ እንድህ በማልት ይናገራል " ይህም ወንጌል #በሥጋ #ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3-4) በምን ነው አለ ከዳዊት ዘር የተወለደው በሥጋ ለዚያም እኮ ነው ዳዊት ከይሁዳ ነገድ ነውና ኢየሱስ ክርስቶስም ከይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነው የተባለው እርሱ እራሱ ጌታም "እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ "በማለት የሚናገረው እርሱ እራሱ ጌታ እራሱን የሰው ልጅ በማለት ብዙ ግዜ ጠርቷል
▶️" እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም #ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።"
(ወደ ዕብራውያን 2:14-15)
® ጳውሎስ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ ማለት ለምን አስፈለገው ከየት ነው ሥጋና ደም የምንካፈለው በሥጋና በድም የምንካፈለው ምንድነው ብለን መጠየቅ ይኖርብናል በሥጋና በደም የምንካፈለው ምንድነው ስንል ሞት ነው እንዴት ካላች ዘፍ 2:17፤ነገር፡ግን፥መልካምንና፡ክፉን፡ከሚያስታውቀው፡ዛፍ፡አትብላ፤ከርሱ፡በበላኽ፡ቀን፡ሞትን፡ት ሞታለኽና። ብሎ ለአዳም አዞት ነበር ስለዚህ እኛ የምንካፈለው ከየት ነው ከሥጋ ነው እግዚአብሔር አድስ ሥጋ አይፈጥርልንም ይሄንም ሔዋንን መመልከት እንችላለን ዘፍ 2:21-23፤እግዚአብሔር፡አምላክም፡በአዳም፡ከባድ፡እንቅልፍን፡ጣለበት፥አንቀላፋም፤ከጐኑም፡አንዲት፡ ዐጥንትን፡ወስዶ፡ስፍራውን፡በሥጋ፡ዘጋው። ፤እግዚአብሔር፡አምላክም፡ከአዳም፡የወሰዳትን፡ዐጥንት፡ሴት፡አድርጎ፡ሠራት፤ወደ፡አዳምም፡አ መጣት።፤አዳምም፡አለ፦ይህች፡ዐጥንት፡ከዐጥንቴ፡ናት፥ሥጋም፡ከሥጋዬ፡ናት፤ርሷ፡ከወንድ፡ተገኝታለች ና፡ሴት፡ትባል። እንግድህ ለሔዋን አድስ ሥጋ እንዳላስፈለጋት አድስ አጥንት አድስ እስትንፋስ እፍ እንዳላለባት በዚህ ታወቀ ስለዚህ እኛም እግዚአብሔር ብዙ ተባዙ ባለው ቃል መሠረት ይሄን ሥጋ ስለሆን የምንካፈለው ይሄ ሥጋ ደግሞ ሞት የተፈረደበት ነው ስለዚህ ስለዚህ፥ሰው፡አባቱንና፡እናቱን፡ይተዋል፥በሚስቱም፡ይጣበቃል፤ኹለቱም፡አንድ፡ሥጋ፡ይኾናሉ እንዳለች ኦሪት ልጆቹን ከመውለድ በቀር የባልና የሚስት ሥጋ አንድ መኾን ምንድን ነው። የወንድ ባ

ኢየሱስ ከድንግል ሥጋ አልነሣምን ⁉️
*⃣ክፍል ሁለት
▶️ ዕብ 7:14፤ጌታችን፡ከይሁዳ፡ነገድ፡እንደ፡ወጣ፡የተገለጠ፡ነውና፥ስለዚህም፡ነገድ፡ሙሴ፡ምንም፡እንኳ፡ስለ፡ክህነት፡አልተናገረም።
®ብርሃን ዓለም ጳውሎስ ሥጋን ከድንግል ካልነሰ በጠንካራ ቃላት ጌታችን ከይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነው ማለት ለምን አስፈለገው ነገድ የሚቆጠረው በሥጋ ዘር እንደው ይታወቃል ጳውሎስ ስለክህነት እየተናገረ ነው ሙሴ ክህነት ከሌዌ ነገድ እንደሆነ ተናገረ እንጅ ስለይሁዳ ነገድ አልተናገረም የይሁዳ ነገድ በንግሥናው ነው እንጅ የሚታወቁት በክህነት አልተሰጣቸው ለዚህ አገልግሎት የተለዩት የሌዊ ነገድ ናቸው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚል ዘዳ 10:8፤በዚያን፡ጊዜ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡ኪዳን፡ታቦት፡ይሸከም፡ዘንድ፥ርሱንም፡ለማገልገል፡በእግዚአብሔር፡
ፊት፡ይቆም፡ዘንድ፥በስሙም፡ይባርክ፡ዘንድ፡እግዚአብሔር፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡የሌዊን፡ነገድ፡ለየ።
እንድሁም ክህነት ለሌዊ ነገድ ርስት ሁኖ የተሰጠ ነው ዘኁ 18:22-24፤ከዚህም፡በዃላ፡ኀጢአትን፡እንዳይሸከሙ፡እንዳይሞቱም፥የእስራኤል፡ልጆች፡ወደመገናኛው፡ድንኳን፡አይቅረቡ።ሌዋውያን፡ግን፡የመገናኛውን፡ድንኳን፡አገልግሎት፡ይሥሩ፥እነርሱም፡ኀጢአታቸውን፡ይሸከማሉ፤ለልጅ ለእግዚአብሔር፡የማንሣት፡ቍርባን፡የሚያቀርቡትን፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ዓሥራት፡ለሌዋውያን፡ #ርስት፡አድርጌ፡ሰጥቻለኹ በማለት ይናገራል ታድያ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ ነገድ ሲሆን ካህን እንደሆነ ጻውሎስ ይነግረናል ርስት ደግሞ የሚጸናው በአባታ በኩል ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚል ዘኁ 36:12፤ከዮሴፍ፡ልጅ፡ከምናሴ፡ልጆች፡ወገኖች፡ባሎቻቸውን፡አገቡ፥ርስታቸውም፡በአባታቸው፡ነገድ፡ጸና። ስለዚህ ድንግል ማርያም በአባቷ በኩል ከይሁዳ ነገድ ስለሆነች ርስትም የሚጸናው በአባታቸው በኩል ስለሆነ ምን እንኳን በእናቷ የሌዊ ወገን ብትሆነም ከላይ ዮሴፍ ልጅ የምናሴ ልጅ ታጋብተው ርስቱ በአባታቸው እንደጠና የሌዊ ወገን የሆነችው የድንግል ማርያም እናት ሐና ከይሁዳ ነገድ ከሆነው ኢያቄም ብትጋባም የድንግል ማርያም ርስት የሚጸናው በአባቷ በኩል ስለሆነ ከይሁዳ ነገድ ነች ርስቷ ስለዚህ ክህነት ደግሞ ከሌዌ ነገድ ነው ጳውሎስ እንደሚል ኢየሱስ ክርስቶስ ከይሁዳ ነገድ ቢሆንም ዕብ 7:12፤ክህነቱ፡ሲለወጥ፥ሕጉ፡ደግሞ፡ሊለወጥ፡የግድ፡ነውና። ክህነቱ ከይሁዳ ነግድ በሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ እንደተፈጸመ ነገረን እራሳቸውን only Jesus ወይም የሐዋሪያት ተከታይ ነን ብለው የሚጠሩት ሊያፍሩ ይገባል ነገድ በሥጋ ካልሆነ በሌላ ሊቆጠር አይችልምና በሥጋ ካልሆነ በምንም ታምር ከይሁዳ ነገድ ገብቶ እንደማይቆጠር የታወቀ ነው
በየሐንስ ራዕይም እንድህ በማለት ይናገራል ራዕ 5:5፤ከሽማግሌዎቹም አንዱ፦ አታልቅስ ፤እንሆ፥ #ከይሁዳ፡ #ነገድ፡የኾነው፡አንበሳ፡ርሱም፡ #የዳዊት፡ሥር፡መጽሐፉን፡ይዘረጋ፡ዘንድ፡ሰባቱንም፡ማኅተም፡ይፈታ፡ዘንድ፡ድል፡ነሥቷል፡አለኝ። በማለት መጽሐፍ ቅዱስ በሰፊው የዳዊት ዘር እንደሆነ ከይሁዳ ነገድ ገብቶ እንደተቆጠረ ይነግረናል መናፍቃን እፈሩ
▶️ ሐዋ 2:29 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ #ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። 30 ነቢይ ስለ ሆነ፥ #ከወገቡም_ፍሬ በዙፋኑ ያስቀምጥ ዘንድ እግዚአብሔር መሐላ እንደ ማለለት ስለ አወቀ፥ 31 ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ።
®ጴጥሮስ እንግድህ ኢየሱስን የወገቡም ፍሬ ይለዋል በክፍል አንድ በመዝሙር 131 ላይ የሆድ ፍሬ እንደተባለ አይተናል ያንነ ጴጥሮስ የወገብ ፍሬ ብሎት እናይ አለን በመጽሐፍ ቅዱስ የወገብ ፍሬም የሆድ ፍሬም አንድ ናቸው ሁለቱም ለሥጋ ዘር ነው የዋሉት የሆድ ፍሬ ለምን እንደዋለ አይተናል አሁን ደግሞ የወገብ ፍሬ የሚለውን እንይ መሳ 8:30፤ለጌዴዎንም፡ብዙ፡ሚስቶች፡ነበሩትና፡ከወገቡ፡የወጡ፡ሰባ፡ልጆች፡ነበሩት።በማለት ይናገራል እንድሀም
2ኛ ዜና 32:21፤እግዚአብሔርም፡ጽኑዓን፡ኀያላኑንና፡መሳፍንቱን፡አለቃዎቹንም፡ከአሶር፡ንጉሥ፡ሰፈር፡እንዲያጠፋ፡መልአኩን፡ሰደደ።የአሶርም፡ንጉሥ፡ዐፍሮ፡ወደ፡አገሩ፡ተመለሰ።ወደአምላኩም፡ቤት፡በገባ፡ጊዜ፡ከወገቡ፡የወጡት፡ ልጆቹ፡በዚያ፡በሰይፍ፡ገደሉት።እንድሁም 1ኛ ነገ 8:18፤እግዚአብሔርም፡አባቴን፡ዳዊትን፦ለስሜ፡ቤት፡ትሠራ፡ዘንድ፡በልብኽ፡ዐስበኻልና፥ይህን፡በልብኽ፡
ማሰብኽ፡መልካም፡አደረግኽ።
19፤ነገር፡ግን፥ከወገብኽ፡የሚወጣው፡ልጅኽ፡ርሱ፡ለስሜ፡ቤት፡ይሠራል፡እንጂ፡ቤት፡የምትሠራልኝ፡
አንተ፡አይደለኽም፡አለው።በማለት ይናገራል ምንም እንኳን ፍጻሜው ለክርስቶስ ቢሆንም ጅማሬው ለሰለሞን ነው ሰለሞን ለዳዊት የወገቡ ፍሬ ነውና
እንድሁም ዕብ 7:5፤ከሌዊ፡ልጆችም፡ክህነትን፡የሚቀበሉት፡ከሕዝቡ፡ማለት፡ከወንድሞቻቸው ፥እነርሱ፡ምንም፡ከአብርሃም፡ወገብ፡ ቢወጡ፥ከነርሱ፡ዓሥራትን፡በሕግ፡እንዲያስወጡ፡ትእዛዝ፡አላቸው፤ በማለት የሌዊ ልጆች ከአብርሃም ወገብ የውጡ ተብለዋል የወገብ ፍሬ የሚለው የሥጋ ዘርን እንደው በዚህ ታወቀ መጽሐፍ ቅዱስም በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለመወለዱ እንድህ በማልት ይናገራል " ይህም ወንጌል #በሥጋ #ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3-4) በምን ነው አለ ከዳዊት ዘር የተወለደው በሥጋ ለዚያም እኮ ነው ዳዊት ከይሁዳ ነገድ ነውና ኢየሱስ ክርስቶስም ከይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነው የተባለው እርሱ እራሱ ጌታም "እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ "በማለት የሚናገረው እርሱ እራሱ ጌታ እራሱን የሰው ልጅ በማለት ብዙ ግዜ ጠርቷል
▶️" እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም #ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።"
(ወደ ዕብራውያን 2:14-15)
® ጳውሎስ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ ማለት ለምን አስፈለገው ከየት ነው ሥጋና ደም የምንካፈለው በሥጋና በድም የምንካፈለው ምንድነው ብለን መጠየቅ ይኖርብናል በሥጋና በደም የምንካፈለው ምንድነው ስንል ሞት ነው እንዴት ካላች ዘፍ 2:17፤ነገር፡ግን፥መልካምንና፡ክፉን፡ከሚያስታውቀው፡ዛፍ፡አትብላ፤ከርሱ፡በበላኽ፡ቀን፡ሞትን፡ት ሞታለኽና። ብሎ ለአዳም አዞት ነበር ስለዚህ እኛ የምንካፈለው ከየት ነው ከሥጋ ነው እግዚአብሔር አድስ ሥጋ አይፈጥርልንም ይሄንም ሔዋንን መመልከት እንችላለን ዘፍ 2:21-23፤እግዚአብሔር፡አምላክም፡በአዳም፡ከባድ፡እንቅልፍን፡ጣለበት፥አንቀላፋም፤ከጐኑም፡አንዲት፡ ዐጥንትን፡ወስዶ፡ስፍራውን፡በሥጋ፡ዘጋው። ፤እግዚአብሔር፡አምላክም፡ከአዳም፡የወሰዳትን፡ዐጥንት፡ሴት፡አድርጎ፡ሠራት፤ወደ፡አዳምም፡አ መጣት።፤አዳምም፡አለ፦ይህች፡ዐጥንት፡ከዐጥንቴ፡ናት፥ሥጋም፡ከሥጋዬ፡ናት፤ርሷ፡ከወንድ፡ተገኝታለች ና፡ሴት፡ትባል። እንግድህ ለሔዋን አድስ ሥጋ እንዳላስፈለጋት አድስ አጥንት አድስ እስትንፋስ እፍ እንዳላለባት በዚህ ታወቀ ስለዚህ እኛም እግዚአብሔር ብዙ ተባዙ ባለው ቃል መሠረት ይሄን ሥጋ ስለሆን የምንካፈለው ይሄ ሥጋ ደግሞ ሞት የተፈረደበት ነው ስለዚህ ስለዚህ፥ሰው፡አባቱንና፡እናቱን፡ይተዋል፥በሚስቱም፡ይጣበቃል፤ኹለቱም፡አንድ፡ሥጋ፡ይኾናሉ እንዳለች ኦሪት ልጆቹን ከመውለድ በቀር የባልና የሚስት ሥጋ አንድ መኾን ምንድን ነው። የወንድ ባ


>>Click here to continue<<

ጥያቄኽ ምንድነው ሳትሄድ ፈልገው




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)