TG Telegram Group & Channel
ጥያቄኽ ምንድነው ሳትሄድ ፈልገው | United States America (US)
Create: Update:

And when we say also that the Word, who is the first-birth of God, was produced without sexual union, and that He, Jesus Christ, our Teacher, was crucified and died, and rose again, and ascended into heaven, we propound nothing different from what you believe regarding those whom you esteem sons of Jupiter.
ትርጉም፦
ደግሞም የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ የሆነው ቃል ያለ ወሲብ ተወለደ ስንል እርሱ ደግሞ መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎ ሞተ ተነስቶ ወደ ሰማይ አረገ ስንል የጁፒተር ልጆች የምትቆጥሯቸውን በተመለከተ ከምታምኑበት የተለየ ነገር የለም ፡፡

ይላቸዋል ምክንያቱን ሲናገር ሊቁ ይቀጥል እና
For you know how many sons your esteemed writers ascribed to Jupiter: Mercury, the interpreting word and teacher of all; Æsculapius, who, though he was a great physician, was struck by a thunderbolt, and so ascended to heaven; and Bacchus too, after he had been torn limb from limb; and Hercules, when he had committed himself to the flames to escape his toils; and the sons of Leda, and Dioscuri; and Perseus, son of Danae; and Bellerophon, who, though sprung from mortals, rose to heaven on the horse Pegasus

ትርጉም፦
የተከበሩ ጸሐፊዎችዎ ለጁፒተር ምን ያህል ልጆች እንደሰጡ ያውቃሉና
የሁሉም አስተርጓሚ ቃል እና አስተማሪ ሜርኩሪ
ኤስኩላፒየስ ፣ እርሱ ታላቅ ሐኪም ቢሆንም ፣
በነጎድጓድ ተመታእናም ወደ ሰማይ አረገ
እና ባኮስ እንድሁ የእጅና እግርን ከአጥንቱ ከተቀደደ በኃላ እና ሄርኩለስ ከድካሙ ለማምለጥ ራሱን በእሳት ነበልባል ሲሰጥ የሊዳ ልጆች እና ዲዮስኩሪ ፐርሴስ የዳኔ ልጅ እና ቤለሮፎን ከሰው ልጆች ቢወጣም በፈረሰ በፔጋሰስ ወደ ሰማይ ወጣ ...


እያለ የሚሉትን ይነግራቸው እና እኛ ታድያ ተነስቶ ዓርጓል ስንል ለምን ትቃወማላችሁ ይላቸዋል
ተወዳጆች በሊቁ አነጋገር እስኪ ለራሱ እንጠይቀው እነሱ የጂፒተር ልጆች እንዳረጉ ይናገራሉ እንደሞቱ ግን አይነገሩም እንሱ ታድያ ኢየሱስ ሳይሰቀል ነው የተወሰደው ሲሉ ከጣዎት አምላኪዎች አምጥጠውት ይሆን ?


ሲጀመር ቅዱስ እነሱ ለጂፒተር ብዙ ልጆች አሉት እንደሚሉት እየተናገር እሱ ግን የእግዚአብሔር አንድያ ልጅ ብሎ እየተናገረ ከጣዎት አምልኮ ነው የመጣው ክርስትና ይባላልን ሊቁ እየተናገረ ያለው እነሱ የጁፒተር ልጆች ወደ ሰማይ ዓርገዋል ብለው ሰለሚናገሩ እኛ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተነስቶ አርጓል ብንል ምንድነው ጥፋቱ እያለ ይዘቱን እየተናገረ እንጅ ከእናንተ ነው የወሰድንው እያለ አይደለም የቅዱሱን ሙሉ ጽሑፍ ሳያነቡ እንድህ ብሎ መናገር ድፍን ጥላቻ እንጅ ምን ይባላል
ቅዱስ የነሱን ጣዎት አምልኮ እየተቃወመ ከነሱ እንደመጣ ተናግሯል ብሎ መናገር ድንቁርና እንጅ ምን ይባላል
ሊቁ የነሱን ትምህርት ሲቃወም

we not only deny that they who did such things as these are gods, but assert that they are wicked and impious demons, whose actions will not bear comparison with those even of men desirous of virtue. Chapter 6
ትርጉም፦
እንደነዚህ ያሉትን ያደረጉ አማልክት መሆናቸውን መካድ ብቻ አይደለም ፣ ነገር ግን እነሱ ክፉ እና ርኩስ አጋንንት መሆናቸውን እናረጋግጣለን ፣ ድርጊታቸውም በጎነትን ከሚሹ ሰዎችም እንኳ ጋር አይወዳደርም ፡፡ ምዕራፍ 6
And neither do we honour with many sacrifices and garlands of flowers such deities as men have formed and set in shrines and called gods; since we see that these are soulless and dead, and have not the form of God (for we do not consider that God has such a form as some say that they imitate to His honour), but have the names and forms of those wicked demons which have appeared. chapter 9
እኛ ደግሞ ሰዎች መስርተው አማልክት ተብለው በተጠሩ እና በመሰሉአቸው አማልክት በብዙ መስዋእቶች እና በአበቦች የአበባ ጉንጉን አናከብርም። እነዚህ ነፍሶች የሞቱ እና የእግዚአብሔር መልክ እንደሌላቸው ስለምንመለከት (እኛ አንዳንዶች ለክብሩ ይመስላሉ እንደሚሉት አይነት እግዚአብሔር አለው ብለን አንቆጥርም) ፣ ነገር ግን የእነዚህ ክፉ አጋንንት ስሞች እና ቅርጾች አሉት ፡፡ ተገለጡ ፡፡ ምዕራፍ 9

በማለት ቅዱሱ ይናገራል እንድሁም እነሱ አምላክ ለሚሏቸው ተበቂ እንደሚያስቀምጡ ከነገራቸው በኃላ እኛ ግን ለአምላክ ጠባቂ አያስፈልገውም እሱ እኛን ይጠብቀናል እንጅ እንድሁም ሥራው ከሠሪው እንደሚያንስ እናተ የሠራችኃቸው የእጅ ሥራዎቻችሁ ከእናንተ ያነሱ ስለሆኑ አምላክ አይደሉም ይላቸዋል ታድያ እንድህ ባለበት የቅዱሱን ሃሳብ አንስቶ ክርስትና ከጣዎት ነው የመጣው ስንል በማስረጃ ነው ማለት አያሳፍርም
እስኪ እንጠይቃቸው ከነሱ ቁራን አንድ አንስተን


وَإِذْ فَرَقْنَا بِكُمُ الْبَحْرَ فَأَنجَيْنَاكُمْ وَأَغْرَقْنَا آلَ فِرْعَوْنَ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ

በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ወዲያውም አዳንናችሁ፡፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው፡፡ሱራ 2፣50 ይላል ቁራን ታድያ ይሄ በመጽሐፍ ቅዱስ አለ እና ሞሐመድ ይሄን ከክርስትና እንደወሰደው ለምን አይነግሩንም ሊቁስ ያነሳው ይዘቱን እንጅ እንዳለ ሃሳቡን አይደለም ምክንያቱም በዚያ ጽሑፍ እነሱ የሚሉት ውሸት እንደሆነ ነግሮናል እና እነሱ ግን ሃሳቡን እንዳለ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወስደዋልና
@felgehaggnew
@felgehaggnew
@felgehaggnew

And when we say also that the Word, who is the first-birth of God, was produced without sexual union, and that He, Jesus Christ, our Teacher, was crucified and died, and rose again, and ascended into heaven, we propound nothing different from what you believe regarding those whom you esteem sons of Jupiter.
ትርጉም፦
ደግሞም የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ የሆነው ቃል ያለ ወሲብ ተወለደ ስንል እርሱ ደግሞ መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎ ሞተ ተነስቶ ወደ ሰማይ አረገ ስንል የጁፒተር ልጆች የምትቆጥሯቸውን በተመለከተ ከምታምኑበት የተለየ ነገር የለም ፡፡

ይላቸዋል ምክንያቱን ሲናገር ሊቁ ይቀጥል እና
For you know how many sons your esteemed writers ascribed to Jupiter: Mercury, the interpreting word and teacher of all; Æsculapius, who, though he was a great physician, was struck by a thunderbolt, and so ascended to heaven; and Bacchus too, after he had been torn limb from limb; and Hercules, when he had committed himself to the flames to escape his toils; and the sons of Leda, and Dioscuri; and Perseus, son of Danae; and Bellerophon, who, though sprung from mortals, rose to heaven on the horse Pegasus

ትርጉም፦
የተከበሩ ጸሐፊዎችዎ ለጁፒተር ምን ያህል ልጆች እንደሰጡ ያውቃሉና
የሁሉም አስተርጓሚ ቃል እና አስተማሪ ሜርኩሪ
ኤስኩላፒየስ ፣ እርሱ ታላቅ ሐኪም ቢሆንም ፣
በነጎድጓድ ተመታእናም ወደ ሰማይ አረገ
እና ባኮስ እንድሁ የእጅና እግርን ከአጥንቱ ከተቀደደ በኃላ እና ሄርኩለስ ከድካሙ ለማምለጥ ራሱን በእሳት ነበልባል ሲሰጥ የሊዳ ልጆች እና ዲዮስኩሪ ፐርሴስ የዳኔ ልጅ እና ቤለሮፎን ከሰው ልጆች ቢወጣም በፈረሰ በፔጋሰስ ወደ ሰማይ ወጣ ...


እያለ የሚሉትን ይነግራቸው እና እኛ ታድያ ተነስቶ ዓርጓል ስንል ለምን ትቃወማላችሁ ይላቸዋል
ተወዳጆች በሊቁ አነጋገር እስኪ ለራሱ እንጠይቀው እነሱ የጂፒተር ልጆች እንዳረጉ ይናገራሉ እንደሞቱ ግን አይነገሩም እንሱ ታድያ ኢየሱስ ሳይሰቀል ነው የተወሰደው ሲሉ ከጣዎት አምላኪዎች አምጥጠውት ይሆን ?


ሲጀመር ቅዱስ እነሱ ለጂፒተር ብዙ ልጆች አሉት እንደሚሉት እየተናገር እሱ ግን የእግዚአብሔር አንድያ ልጅ ብሎ እየተናገረ ከጣዎት አምልኮ ነው የመጣው ክርስትና ይባላልን ሊቁ እየተናገረ ያለው እነሱ የጁፒተር ልጆች ወደ ሰማይ ዓርገዋል ብለው ሰለሚናገሩ እኛ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተነስቶ አርጓል ብንል ምንድነው ጥፋቱ እያለ ይዘቱን እየተናገረ እንጅ ከእናንተ ነው የወሰድንው እያለ አይደለም የቅዱሱን ሙሉ ጽሑፍ ሳያነቡ እንድህ ብሎ መናገር ድፍን ጥላቻ እንጅ ምን ይባላል
ቅዱስ የነሱን ጣዎት አምልኮ እየተቃወመ ከነሱ እንደመጣ ተናግሯል ብሎ መናገር ድንቁርና እንጅ ምን ይባላል
ሊቁ የነሱን ትምህርት ሲቃወም

we not only deny that they who did such things as these are gods, but assert that they are wicked and impious demons, whose actions will not bear comparison with those even of men desirous of virtue. Chapter 6
ትርጉም፦
እንደነዚህ ያሉትን ያደረጉ አማልክት መሆናቸውን መካድ ብቻ አይደለም ፣ ነገር ግን እነሱ ክፉ እና ርኩስ አጋንንት መሆናቸውን እናረጋግጣለን ፣ ድርጊታቸውም በጎነትን ከሚሹ ሰዎችም እንኳ ጋር አይወዳደርም ፡፡ ምዕራፍ 6
And neither do we honour with many sacrifices and garlands of flowers such deities as men have formed and set in shrines and called gods; since we see that these are soulless and dead, and have not the form of God (for we do not consider that God has such a form as some say that they imitate to His honour), but have the names and forms of those wicked demons which have appeared. chapter 9
እኛ ደግሞ ሰዎች መስርተው አማልክት ተብለው በተጠሩ እና በመሰሉአቸው አማልክት በብዙ መስዋእቶች እና በአበቦች የአበባ ጉንጉን አናከብርም። እነዚህ ነፍሶች የሞቱ እና የእግዚአብሔር መልክ እንደሌላቸው ስለምንመለከት (እኛ አንዳንዶች ለክብሩ ይመስላሉ እንደሚሉት አይነት እግዚአብሔር አለው ብለን አንቆጥርም) ፣ ነገር ግን የእነዚህ ክፉ አጋንንት ስሞች እና ቅርጾች አሉት ፡፡ ተገለጡ ፡፡ ምዕራፍ 9

በማለት ቅዱሱ ይናገራል እንድሁም እነሱ አምላክ ለሚሏቸው ተበቂ እንደሚያስቀምጡ ከነገራቸው በኃላ እኛ ግን ለአምላክ ጠባቂ አያስፈልገውም እሱ እኛን ይጠብቀናል እንጅ እንድሁም ሥራው ከሠሪው እንደሚያንስ እናተ የሠራችኃቸው የእጅ ሥራዎቻችሁ ከእናንተ ያነሱ ስለሆኑ አምላክ አይደሉም ይላቸዋል ታድያ እንድህ ባለበት የቅዱሱን ሃሳብ አንስቶ ክርስትና ከጣዎት ነው የመጣው ስንል በማስረጃ ነው ማለት አያሳፍርም
እስኪ እንጠይቃቸው ከነሱ ቁራን አንድ አንስተን


وَإِذْ فَرَقْنَا بِكُمُ الْبَحْرَ فَأَنجَيْنَاكُمْ وَأَغْرَقْنَا آلَ فِرْعَوْنَ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ

በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ (አስታውሱ)፡፡ ወዲያውም አዳንናችሁ፡፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው፡፡ሱራ 2፣50 ይላል ቁራን ታድያ ይሄ በመጽሐፍ ቅዱስ አለ እና ሞሐመድ ይሄን ከክርስትና እንደወሰደው ለምን አይነግሩንም ሊቁስ ያነሳው ይዘቱን እንጅ እንዳለ ሃሳቡን አይደለም ምክንያቱም በዚያ ጽሑፍ እነሱ የሚሉት ውሸት እንደሆነ ነግሮናል እና እነሱ ግን ሃሳቡን እንዳለ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወስደዋልና
@felgehaggnew
@felgehaggnew
@felgehaggnew


>>Click here to continue<<

ጥያቄኽ ምንድነው ሳትሄድ ፈልገው




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)