የክርስትያኖች ሎጂክ በጣም ከጭፍንነት የመነጨ መሆኑን የምታውቁት በሚያነሷቸው የወደቁ ሀሳቦቻቸው ነው።
ሠለሞን እና ሌሎች ነቢያቶች ከአንድ በላይ አግብተው እስከ1000 ሚስትም የነበረው ሰለሞን ሳይቀር ነቢይ ብለው ተቀብለው፤ ወደ ነቢዩ ሙሐመድ (ሠ.ዐ ወ) ሲመጡ አይኔን ግንባር ያድርገው ብለው ከአንድ በላይ ማግባቱ ነቢይ እንዳልሆነና ከፈጣሪ እንዳልተላከ ማሳያ ነው ይሉናል። weak logic! ማለት ይሄ ነው።
ሌላው ሎጥ ከ2 ልጆቹጋ ግንኙነት አድርጎ ልጅ ወልዷል…ኢየሱስም ከእዚያው ዘር ነው ይባላል ሌላ ቀን እናየዋለን…ግና! አሁንም ሎጥን ነቢይ መሆኑን ያፀድቃሉ።
ዳዊት የሠው ሚስት ሸዋር ስትወስድ አይቶ በወታደሮቹ ካስመጣት በኋላ ደፍሯታል። ግና! አሁንም ዳዊት የእግዚአብሔር ዙፋን የተረከበና የተከበረ የኢየሱስ አባት ታላቅ ነቢይ ሲሆን ኢየሱስንም የዳዊት ልጅና ዘር እያሉ ታላቅን ክብር ችረውታል።
ክርስትያኖች ሆይ! ጥላቻችሁንና ጭፍንነታችሁን ትታችሁ ስለ ውዱ ነቢዩ ሙሐመድ (ሠ.ዐ.ወ) ለማንበብና ለመማር ሞክሩ። አለበለዚያ ጥላህ አሠናከለኝ በሚመስል ተራ የጥላቻ ክስ ራሳችሁን አታድክሙ።
ወዳጃዊ ምክሬ ነው!
https://hottg.com/ewnet_lehulum
>>Click here to continue<<