TG Telegram Group & Channel
Amazing facts | United States America (US)
Create: Update:

በሆኑ አስከፊ መንገዶች እየሄዱና እየፈረሱ ባሉበት ሁኔታ ውስጥ እንዳለን እየታወቀ እንዴት ነው በመንግስት ደረጃ በየዕለቱ ስለ መደመር ያለሃፍረት የሚቀነቀነው? ዶ/ር አብይ አህመድ በርግጥ መደመር ሲል ምን ማለቱ ነው? እያልን ማለቂያ የለሽ ጥያቄዎችን ብንጠይቅ ከበቀቀኖች በኩል በቂ አሳማኝና ትክክለኛ ምላሹን ማግኘት አንችልም::

በጥቅሉ ሰውየው ስላለው ብቻ እንዲሁ መደመር... መደመር... መደመር.... ተባለ እንጂ ትክክለኛ ትርጉሙ ወይም ዕቅድና አፈጻጸሙ ለማንም ግልጽ አይደለም!
ከለውጡ ጋር አብሮ መንግስታዊ ሆኖ የመጣው ይህ "መደመር" የሚል ቃል እንደ አንድ የፖለቲካ ፍልስፍና ተቆጥሮ በመንግስት ደረጃ ገና ከጅምሩ ነው መቀንቀን የጀመረው:: እንዴት ሊቀነቀን ቻለ? መደመር የሚለው ቃልም በሉት ፖለቲካዊ ፍልስፍና በሁሉም ዜጎች ዘንድ እንዲሰርጽና እንዲቀነቀን የተፈለገው ለምንድነው?

የዚህን ጥያቄ ምላሽ ውስን የብልጽግና ባለስልጣናት ብቻ ያውቁታል:: ወይም እንዲያውቁት ተደርጎዋል:: ሌሎቹ ግን በግምታዊ ጥሬ ትርጉሙ እንጂ ዋና ትርጉሙን አያውቁትም:: ብዙዎቻችንም በተመሳሳይ ግምት ውስጥ ያለን ነን::
የብዙዎቻችን ግምትም ከላይ እንደተባለው "መደመር" ማለት ከፍቅርና ከመስማማት ጋር የተያያዘ ዜጎች በጋራ ሆነው በሰላም እንዲኖሩ ያለመ፣ በጥቅሉ ከአንድነትና ከህብረት ጋር የተያያዘ ለአገሪቱና ለዜጎች ጠቃሚ መሆኑ ታምኖነትና ታስቦበት የተመረጠ ቃል እንደሆነ ብቻ ነው:: ከዚህ ግምታዊ ትጉም ውጪ በሌላ ገጽታው ተተርጉሞ የምናገኘው በሳጥናኤል ጎል መጽሃፍ ላይ ነው::

"መደመር" ሌላ ተራ የመሰለ ነገር ግን ተራ ያልሆነ ድብቅና ረቂቅ ዓለም አቀፍ ትርጉም እንዳለው ቃሉ መንግስታዊ ቃል ሆኖ ከመምጣቱ በፊት ምን ማለት እንደሆነ በ2007 ዓ.ም በወጣው በሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 1 ላይ የተገለጸ ሲሆን; ቃሉ መንግስትዊ ሆኖ ከመጣ በሁዋላ ደግሞ በቁጥር 4 ቱ መጽሃፍ ውስጥ የመደመር ትርጉም በሰፊው ተብራርቶ እናገኛለን::
በዚህ መጽሃፍ ውስጥ የመደመር ፍልስፍና እና አጠቃላይ የፍልስፍናው ጥግ ከእነመዳረሻው በብዙ ገጾች ተብራርቶዋል::

በአገርና በመንግስት ደረጃ ፖሊሲ ቀርጸው የሚንቀሳቀሱት "የርጉሙ ስልጣኔ አራማጆች" ይህን ቃል ለምን እንደሚጠቀሙበትና ለምን ሲጠቀሙበት እንደኖሩ: እንዲሁም "ትክክለኛ ትርጉም" ብለው ያስቀመጡት ፍቺ አለ:: ብልጽግና እየተጉዋዘበት ያለው ወይም በተግባር እየተረጎመው ያለውም በዚህ መጽሃፍ ከተገለጸው ትርጉም ጋር የሚጣጣም ነው:: ስለዚህ ብልጽግና የራሱን ትርጉም በተግባር አሳይቶ የመደመርን ፍልስፍና ትክክለኛ ትርጉም እስኪያሳውቀን ወይም እስኪያሳየን ድረስ ይህንኑ ትርጉም ይዘን ከመቆየት ውጪ ሌላ ምርጫ ያለን አይመስልም::
ወይም አሳማኝ የሆነ የተብራራ ምላሽ ማግኘት አንችልም::

በእነርሱ ስያሜና ቀመር ወይም የቃል ፍቺ ስንሄድ "የብልጽግና ጸር" ብለው ለይተው ያስቀመጡትን ሐይማኖትን እና "ሁዋላ ቀር" ብለው የሰየሙትን ሐይማኖተኛውን ህዝብ ወደ ክፉው መንፈስ አለቃቸው መደመር፣ ድፍን የአገሪቱን ህዝብ ወደ እርሱ መጨመር
የሐይማኖት ተቁዋማትንና ሐይማኖተኛውን ህዝብ ጠቅልሎ ለእርሱ ማስረከብ...
አገሪቱንና ህዝቡን በዲጂታሉም በምኑም ተጠቅሞ ወደ እርሱ ክብ ማስገባትና ወደ እርሱ መጨመር...
በእርሱ ዓላማ ክብ ውስጥ እንዲሆኑ ማድረግ፣ ጠቅልሎ ለእርሱ ማስረከብ፣ ለእርሱ ማስገዛት... ወደ እርሱ መደመር...

ጥልቅና ሰፊ ትርጉም ያለው የግሎባሊዝም መደምደምደሚያ የሆነ መሰሪ ቀመርን እና እኩይ ዕቅዶችን በውስጡ የያዘ ቃል እንደሆነ ነው የምንረዳው::

ይህንን ነው "በመረጡትና ይሻለናል፣ ይመጥናል፣ በህዝቡ ዘንድ ጥያቄ አያስነሳም ብለው የሚያስቡትን ያሻቸውን አቻ የአማርኛ ትርጉም ፈልገው በአገሪቱ ህዝብ ዘንድ ያስርጹት.... በቃል ብቻም ሳይሆን በተግባር በአገሪቱ ላይ በመንግስት ደረጃ ያራምዱት... የእኛ ጥንታዊ መነሻ ርዕዮት ግን ይህ ነው! መድረሻውም ይህ ነው! calculator!” (666)
ተብሎ የተሰጣቸውን የተልዕኮ ርዕዮት ነው "መደመር" ብለው ተርጉመው የተነሱት! ተነስተውም "መደመር" እያሉ እያደነቆሩን የሚገኙት!

ስለዚህ "መደመር" 7ኛው ንጉስ እንደሚለው በሻሻ እያለ በአእምሮው ይመላለስበት የነበረ ቃል ሳይሆን ሌላ ሚስጥር ያለው ነው:: መደመር አገር በቀል ቃል አይደለም:: በሻሻ ላይ የተብሰለሰለ ጽንሰአሳብ አይደለም:: የአገር ውስጥ ፖለቲከኞቻችን አስበውበትና ፈልገውት ለአገሪቱና ለህዝቦቹዋ የተሻለ ነገር ለማምጣት ብለው የመረጡት ቃል አይደለም:: የአገር ውስጥ ፖለቲከኞቻችን የግል ፍልስፍናና ፍላጎትም አይደለም!

በዚህ መጽሃፍ እንደተገለጸው ከሆነ የ"መደመር" ፍልስፍና ለአዲሱ ፓርቲ ባለስልጣናት በኅያላኑ የተሰጣቸው የተልዕኮ ስያሜ ነው::
ፍልስፍናውም በውስጡ በርካታና ዘርፈ ብዙ የሆኑ እኩይ ዓላማዎችን የሰነቀ ነው:: መንግስታዊ አፈጻጸሙም በተንኮል በሴራና በፖለቲካዊ ሸፍጥ ብቻ የታጀለ ረቂቅ አካሄድን የሚጠይቅ ነው::

መስለው ሳይሆን ሆነው እየተወኑ የሚተገብሩት ነው! ለአገርና ለህዝብ በማይጠቅሙ በውስጡ በያዛቸው ውስብስብና ኢ-ተገቢ በሆኑ ፖለቲካዊ አጀንዳዎች አማካኝነትም ወደፊት በመደመር መርህ መነሻነት ብዙ እኩይ ተግባራት በአገሪቱ ውስጥ በመንግስት ደረጃ ሲፈጸሙ እናያለን:: ወይም ልናይ እንችላለን::

ስለዚህ እንደዚያ ላሉት ነገሮች ስነልቦናችንን ከማዘጋጀት ጎን ለጎን ቃሉን በዚህ ትክክለኛ ምናልባትም ብቸኛ ትርጉሙ በኩል አውቀነው ብንቆይ የተሻለ ነውና ቢጠቅማችሁም ባይጠቅማችሁም ትክክለኛ ትርጉም ብለው ያስቀመጡን ያዙት እወቁት ለማለት ነው::

በሆኑ አስከፊ መንገዶች እየሄዱና እየፈረሱ ባሉበት ሁኔታ ውስጥ እንዳለን እየታወቀ እንዴት ነው በመንግስት ደረጃ በየዕለቱ ስለ መደመር ያለሃፍረት የሚቀነቀነው? ዶ/ር አብይ አህመድ በርግጥ መደመር ሲል ምን ማለቱ ነው? እያልን ማለቂያ የለሽ ጥያቄዎችን ብንጠይቅ ከበቀቀኖች በኩል በቂ አሳማኝና ትክክለኛ ምላሹን ማግኘት አንችልም::

በጥቅሉ ሰውየው ስላለው ብቻ እንዲሁ መደመር... መደመር... መደመር.... ተባለ እንጂ ትክክለኛ ትርጉሙ ወይም ዕቅድና አፈጻጸሙ ለማንም ግልጽ አይደለም!
ከለውጡ ጋር አብሮ መንግስታዊ ሆኖ የመጣው ይህ "መደመር" የሚል ቃል እንደ አንድ የፖለቲካ ፍልስፍና ተቆጥሮ በመንግስት ደረጃ ገና ከጅምሩ ነው መቀንቀን የጀመረው:: እንዴት ሊቀነቀን ቻለ? መደመር የሚለው ቃልም በሉት ፖለቲካዊ ፍልስፍና በሁሉም ዜጎች ዘንድ እንዲሰርጽና እንዲቀነቀን የተፈለገው ለምንድነው?

የዚህን ጥያቄ ምላሽ ውስን የብልጽግና ባለስልጣናት ብቻ ያውቁታል:: ወይም እንዲያውቁት ተደርጎዋል:: ሌሎቹ ግን በግምታዊ ጥሬ ትርጉሙ እንጂ ዋና ትርጉሙን አያውቁትም:: ብዙዎቻችንም በተመሳሳይ ግምት ውስጥ ያለን ነን::
የብዙዎቻችን ግምትም ከላይ እንደተባለው "መደመር" ማለት ከፍቅርና ከመስማማት ጋር የተያያዘ ዜጎች በጋራ ሆነው በሰላም እንዲኖሩ ያለመ፣ በጥቅሉ ከአንድነትና ከህብረት ጋር የተያያዘ ለአገሪቱና ለዜጎች ጠቃሚ መሆኑ ታምኖነትና ታስቦበት የተመረጠ ቃል እንደሆነ ብቻ ነው:: ከዚህ ግምታዊ ትጉም ውጪ በሌላ ገጽታው ተተርጉሞ የምናገኘው በሳጥናኤል ጎል መጽሃፍ ላይ ነው::

"መደመር" ሌላ ተራ የመሰለ ነገር ግን ተራ ያልሆነ ድብቅና ረቂቅ ዓለም አቀፍ ትርጉም እንዳለው ቃሉ መንግስታዊ ቃል ሆኖ ከመምጣቱ በፊት ምን ማለት እንደሆነ በ2007 ዓ.ም በወጣው በሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 1 ላይ የተገለጸ ሲሆን; ቃሉ መንግስትዊ ሆኖ ከመጣ በሁዋላ ደግሞ በቁጥር 4 ቱ መጽሃፍ ውስጥ የመደመር ትርጉም በሰፊው ተብራርቶ እናገኛለን::
በዚህ መጽሃፍ ውስጥ የመደመር ፍልስፍና እና አጠቃላይ የፍልስፍናው ጥግ ከእነመዳረሻው በብዙ ገጾች ተብራርቶዋል::

በአገርና በመንግስት ደረጃ ፖሊሲ ቀርጸው የሚንቀሳቀሱት "የርጉሙ ስልጣኔ አራማጆች" ይህን ቃል ለምን እንደሚጠቀሙበትና ለምን ሲጠቀሙበት እንደኖሩ: እንዲሁም "ትክክለኛ ትርጉም" ብለው ያስቀመጡት ፍቺ አለ:: ብልጽግና እየተጉዋዘበት ያለው ወይም በተግባር እየተረጎመው ያለውም በዚህ መጽሃፍ ከተገለጸው ትርጉም ጋር የሚጣጣም ነው:: ስለዚህ ብልጽግና የራሱን ትርጉም በተግባር አሳይቶ የመደመርን ፍልስፍና ትክክለኛ ትርጉም እስኪያሳውቀን ወይም እስኪያሳየን ድረስ ይህንኑ ትርጉም ይዘን ከመቆየት ውጪ ሌላ ምርጫ ያለን አይመስልም::
ወይም አሳማኝ የሆነ የተብራራ ምላሽ ማግኘት አንችልም::

በእነርሱ ስያሜና ቀመር ወይም የቃል ፍቺ ስንሄድ "የብልጽግና ጸር" ብለው ለይተው ያስቀመጡትን ሐይማኖትን እና "ሁዋላ ቀር" ብለው የሰየሙትን ሐይማኖተኛውን ህዝብ ወደ ክፉው መንፈስ አለቃቸው መደመር፣ ድፍን የአገሪቱን ህዝብ ወደ እርሱ መጨመር
የሐይማኖት ተቁዋማትንና ሐይማኖተኛውን ህዝብ ጠቅልሎ ለእርሱ ማስረከብ...
አገሪቱንና ህዝቡን በዲጂታሉም በምኑም ተጠቅሞ ወደ እርሱ ክብ ማስገባትና ወደ እርሱ መጨመር...
በእርሱ ዓላማ ክብ ውስጥ እንዲሆኑ ማድረግ፣ ጠቅልሎ ለእርሱ ማስረከብ፣ ለእርሱ ማስገዛት... ወደ እርሱ መደመር...

ጥልቅና ሰፊ ትርጉም ያለው የግሎባሊዝም መደምደምደሚያ የሆነ መሰሪ ቀመርን እና እኩይ ዕቅዶችን በውስጡ የያዘ ቃል እንደሆነ ነው የምንረዳው::

ይህንን ነው "በመረጡትና ይሻለናል፣ ይመጥናል፣ በህዝቡ ዘንድ ጥያቄ አያስነሳም ብለው የሚያስቡትን ያሻቸውን አቻ የአማርኛ ትርጉም ፈልገው በአገሪቱ ህዝብ ዘንድ ያስርጹት.... በቃል ብቻም ሳይሆን በተግባር በአገሪቱ ላይ በመንግስት ደረጃ ያራምዱት... የእኛ ጥንታዊ መነሻ ርዕዮት ግን ይህ ነው! መድረሻውም ይህ ነው! calculator!” (666)
ተብሎ የተሰጣቸውን የተልዕኮ ርዕዮት ነው "መደመር" ብለው ተርጉመው የተነሱት! ተነስተውም "መደመር" እያሉ እያደነቆሩን የሚገኙት!

ስለዚህ "መደመር" 7ኛው ንጉስ እንደሚለው በሻሻ እያለ በአእምሮው ይመላለስበት የነበረ ቃል ሳይሆን ሌላ ሚስጥር ያለው ነው:: መደመር አገር በቀል ቃል አይደለም:: በሻሻ ላይ የተብሰለሰለ ጽንሰአሳብ አይደለም:: የአገር ውስጥ ፖለቲከኞቻችን አስበውበትና ፈልገውት ለአገሪቱና ለህዝቦቹዋ የተሻለ ነገር ለማምጣት ብለው የመረጡት ቃል አይደለም:: የአገር ውስጥ ፖለቲከኞቻችን የግል ፍልስፍናና ፍላጎትም አይደለም!

በዚህ መጽሃፍ እንደተገለጸው ከሆነ የ"መደመር" ፍልስፍና ለአዲሱ ፓርቲ ባለስልጣናት በኅያላኑ የተሰጣቸው የተልዕኮ ስያሜ ነው::
ፍልስፍናውም በውስጡ በርካታና ዘርፈ ብዙ የሆኑ እኩይ ዓላማዎችን የሰነቀ ነው:: መንግስታዊ አፈጻጸሙም በተንኮል በሴራና በፖለቲካዊ ሸፍጥ ብቻ የታጀለ ረቂቅ አካሄድን የሚጠይቅ ነው::

መስለው ሳይሆን ሆነው እየተወኑ የሚተገብሩት ነው! ለአገርና ለህዝብ በማይጠቅሙ በውስጡ በያዛቸው ውስብስብና ኢ-ተገቢ በሆኑ ፖለቲካዊ አጀንዳዎች አማካኝነትም ወደፊት በመደመር መርህ መነሻነት ብዙ እኩይ ተግባራት በአገሪቱ ውስጥ በመንግስት ደረጃ ሲፈጸሙ እናያለን:: ወይም ልናይ እንችላለን::

ስለዚህ እንደዚያ ላሉት ነገሮች ስነልቦናችንን ከማዘጋጀት ጎን ለጎን ቃሉን በዚህ ትክክለኛ ምናልባትም ብቸኛ ትርጉሙ በኩል አውቀነው ብንቆይ የተሻለ ነውና ቢጠቅማችሁም ባይጠቅማችሁም ትክክለኛ ትርጉም ብለው ያስቀመጡን ያዙት እወቁት ለማለት ነው::


>>Click here to continue<<

Amazing facts




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)