TG Telegram Group & Channel
ህብረ ቀለማት ግጥሞች | United States America (US)
Create: Update:

ቀደምት ጥበባት

#በርባኖስ (the Black hole) ምንድን ነዉ?

የአለማትን የሳይንሱን ዘረፍ የፈተነዉ ፍንጩ እንኳ ለመስጠት የሚያስቸግረዉ በርባኖስ ምንድን ነዉ?
ቀደምት ኢትዮጵያዉያን ስለ በርባኖስ ምን ብለዋል?
ብራናወቻችን አለም ተመራምሮ ስላልደረሰበት የሚስጥራት ሁሉ ሚስጥር ስለሆነዉ ስለ አለማት አፈጣጠርና አመሰራረት እንዲሁም በርባኖስ ምን ይላሉ?

መልካም ንባብ.......
ቀደምት ኢትዮጵያዉያን አባቶቻችን የእግዚአብሔርን ጥበብና ሚስጥር ተመግበዉ በዘመኑ ለሳይንስ ለቴክኒዎሎጂ እንቆቅልሽ የሆነ ምስጥራዊ እዉቀቶችን ና ጥበቦችን ትተዉልን አልፈዋል፡፡
እንዲሁም መለስ ብለን ታሪክን ስንመረምር፤ የተፃፉ ዶሴወችን ስናገላብጥ፤ የብራና መፃሆፍቶቻችንን ስንመረምር፤ አሁን ድረስ አለም ያልፈታቸዉ በረቀቀና በመጠቀ መልኩ ተብራርተዉና ተቀምጠዉ የሚገኙ አያሌ እዉቀቶች አሉ፡፡
ከነዚህም መካከል በምላት ና በስፋት ተብራርቶ የምናገኛቸዉ የአለማት አፈጣጠር ሚስጥራትን ነዉ፡፡
በዚህም የተነሳ የሚስጥር ማህበረሰብ የሚባሉት የምዕራቡ አለም ነገስታት አለምን አንድአድርጎ ለመግዛት ካላቸዉ ጉጉት የተነሳ የአዳም ልጆች ከሰለጠኑባት ከ ኢትዮጵያ ምድር ዉስጥ የሚገኙትን የአራቱን አለማት አፈጣጠር ሚስጥራትና ጥበባት ለመበዝበዝ ያላሰቡት ሀሳብ ያለፈነቀሉትም ድንጋይ አልነበረም፡፡

ከሰማያዊዉ ህብረት ሃይላት ህብረት መፍጠር የቻሉት ኢትዮጵያዉያን በየዘመኑ ከአራቱም አለማት ሚስጥራትና በመረዳታቸዉ በዘመናቸዉ ብርቱና ሀያል ሁነዉ ከማለፋቸዉ ባሻገር በመንፈሳዊ ፅናትና አቋማቸዉ ምክኒያት ወደ ሀገራቸወ ሲመጡ ለነበሩት ቅዱሳን ይህኔን ጥበባት አስተምረዋል፡፡
በምዕራባዉያን ሳይንስና ቴክንሎጂ የህዋ ምርምር ተቋማት ሚስጥራቸዉ አልፈታም ብለዉ ከተዘረዘሩት አንዱና ዋናዉ በርባኖስ ወይም ብላክ ሆል በመባል ይታወቃል፡፡
ስለዚህ ሚስጥራዊ ቦታ የተለያዩ ተመራማሪወች ሀሳባዊ መላምቶቻቸዉን አስቀምጠዋል ሁኖም ግን ከመላምታዊ ድምዳሜ የዘለለ አንዳችም ተጨባጭ ነገር ለመናገር አልቻሉም፡፡
ነገር ግን ቀደመት ኢትዮጵያዉያን ምሁራን በሚደንቅ እና በሚረቅ ትንታኔ አስቀምጠዉልን አልፈዋል፡፡
በአጠቃላይ አለማት 20 ሲሆኑ 14ቱ የሳትና የምድር ሲሆኑ 6 ደግሞ የነፍስና የዉሃ ናቸዉ፡፡
የሳት ፣የምድር፣ የነፋስ፣ እንዲሁም የዉሃ አለማት በመባል የሚታወቁ ጠቅለል ሲሉ አራት አለማት በመባል ይታወቃሉ፡፡
የሳት አለማት የሚባሉት 9 ሲሆኑ የምድር አለማት ደግሞ 5 ናቸዉ ፡፡
በ14 አለማት ዉስጥ የሚገኙት ፍጥረታት አንዳቸዉ ከአንዳቸዉ ግንኙነት የሚፈጠርባቸዉ ህቡዕ መንገዶች የሀይላቸዉ ማረፊያና ማደሪያ የሆኑ 12 የተለያዩ ቦታወች አሉ፡፡
እነዚህ የአለም ሀገራት black hool ብለዉ የሚጠሯቸዉ ከእነዚህ የተለያዩ ቦታወች 6ቱን ነዉ፡፡
የሳት አለማት የሚባሉት እጂግ በሚያንፀባርቅና በነበልባል በተከበበ ከፍተኛ በሆነ የሃይል መጠን የሚገኙባቸዉ አለማት ናቸዉ፡፡
እኒህ 20 አለማት በዝርዝር እንደሚከተለዉ ተቀምጠዋል፡፡
ዘጠኝ የእሳት: አምስት የመሬት: አራት የውሃና ሁለት የንፋስ ዓለማት ናቸው።

ሀ. የእሳት ዓለም ( በቁጥር 9 ዘጠኝ ናቸው ) ከላይ
ወደ ታች ሲቆጠሩ :-
1 ጽርሐ አርያም ( የእግዚአብሔር የምስጋናው አዳራሽ )
2 መንበረ መንግሥት/ስብሐት ( የጌታ ዙፋን ያለባት )
3 ሰማይ ውዱድ( በአራቱ እንስሳዎች ክንፎች ላይ የተዘረጋ ሰማይ )
4 ኢየሩሳሌም ሰማያዊት/ ዛዶር ( በመጀመሪያ
ሳጥናኤል የተፈጠረባት በኋላም ከእሱ ተነጥቃ ለአዳም ልጆች የተሰጠች )
5 ኢዮር ( የአርባው ነገድ የመላእክት ከተማ )
6 ራማ ( የሠላሳው ነገድ የመላእክት ከተማ )
7 ኤረር ( የሠላሳው ነገድ የመላእክት ከተማ )
8 ምጽናተ ሰማይ ( ባህረ እሳት )
9 ገሀነመ እሳት ናቸው።
አዳም አባታችን በዚች እኛ በምንኖርባት ምድር ከመሰልጠኑ አስቀድሞ ምድር ለሰባት ተቆርሳ ወይንም ተከፍላ ነበር። ይህ ማለት እንግዲህ ከምድራችን ጋር ተመሳሳይ የሀይል የጊዜና የግዝፈት መጠን ያላቸው ነገር ግን የማናውቃቸው ስድስት የመሬት ክፍሎች አሉ። እነዚህ በስድስት የተከፈሉ ሰባት የምድር ክፍሎች
የሚከተሉት ናቸው:፡
1,መሬት(እኛ አሁን የምንገኝበት)
2, ብሔሞት
3, አራዊት ብቻ የሚገኙበት
4, እሳት ብቻ የሚገኝበት
5, በረድ ብቻ የሚገኝበት
6, ሌዋታን
7, በርባኖስ (ጨለማ ስፍራና እስርቤት)
የስነፍጥረት አንድምታ መፅሐፍ እንደሚያስረዳው ኢዮር ራማና ኤረር አሰራራቸዉ አራት ማዕዘን ሲሆን ሰባት የሳት ቅፅርና ሰባት የሳት መጋረጃ የጋረዳቸዉ የሳት አለማት ናቸዉ፡፡ እኒህ አለማት ከሰዉ በተሰወረና ከመላእክት እንኳ በረቀቀ መልኩ ይገናኛሉ፡፡
አራት ማአዘን ቅርፅ ይዛ የተፈጠረችው ምድር ለሰባት ከተከፈለች በኃላ
ውሃ መላት። አንዳቸውን ከአንዳቸው እንዲሁ ውሃ ለያቸው።
በዚህ የተነሳ መሬትን እኛ የምንገኝባትን ውሃ ከበባት በዚህ
የተነሳ መሬት ክብ ናት የሚል ግንዛቤ ኖረን።
ከአራቱ አለማት አንዱ የሆነው መሬት አምስት ሰማያትን
ጠቅልሎ ይዟል እነርሱም ሲዖል ፣ መሬት፣ ብሔረ ብፁአን፣
ብሔረ ሕያዋን፣ ገነት ናቸው።
ከነዚህ መካከል መሬት ከላይ
እንዳየነው የሰው ልጅ በቅጡ ያልተረዳቸው ስድስት ክፍሎችን
ይዛለች።

Source-Kuraz books🙏

@ethiopiagna
@ethiopiagna11

ቀደምት ጥበባት

#በርባኖስ (the Black hole) ምንድን ነዉ?

የአለማትን የሳይንሱን ዘረፍ የፈተነዉ ፍንጩ እንኳ ለመስጠት የሚያስቸግረዉ በርባኖስ ምንድን ነዉ?
ቀደምት ኢትዮጵያዉያን ስለ በርባኖስ ምን ብለዋል?
ብራናወቻችን አለም ተመራምሮ ስላልደረሰበት የሚስጥራት ሁሉ ሚስጥር ስለሆነዉ ስለ አለማት አፈጣጠርና አመሰራረት እንዲሁም በርባኖስ ምን ይላሉ?

መልካም ንባብ.......
ቀደምት ኢትዮጵያዉያን አባቶቻችን የእግዚአብሔርን ጥበብና ሚስጥር ተመግበዉ በዘመኑ ለሳይንስ ለቴክኒዎሎጂ እንቆቅልሽ የሆነ ምስጥራዊ እዉቀቶችን ና ጥበቦችን ትተዉልን አልፈዋል፡፡
እንዲሁም መለስ ብለን ታሪክን ስንመረምር፤ የተፃፉ ዶሴወችን ስናገላብጥ፤ የብራና መፃሆፍቶቻችንን ስንመረምር፤ አሁን ድረስ አለም ያልፈታቸዉ በረቀቀና በመጠቀ መልኩ ተብራርተዉና ተቀምጠዉ የሚገኙ አያሌ እዉቀቶች አሉ፡፡
ከነዚህም መካከል በምላት ና በስፋት ተብራርቶ የምናገኛቸዉ የአለማት አፈጣጠር ሚስጥራትን ነዉ፡፡
በዚህም የተነሳ የሚስጥር ማህበረሰብ የሚባሉት የምዕራቡ አለም ነገስታት አለምን አንድአድርጎ ለመግዛት ካላቸዉ ጉጉት የተነሳ የአዳም ልጆች ከሰለጠኑባት ከ ኢትዮጵያ ምድር ዉስጥ የሚገኙትን የአራቱን አለማት አፈጣጠር ሚስጥራትና ጥበባት ለመበዝበዝ ያላሰቡት ሀሳብ ያለፈነቀሉትም ድንጋይ አልነበረም፡፡

ከሰማያዊዉ ህብረት ሃይላት ህብረት መፍጠር የቻሉት ኢትዮጵያዉያን በየዘመኑ ከአራቱም አለማት ሚስጥራትና በመረዳታቸዉ በዘመናቸዉ ብርቱና ሀያል ሁነዉ ከማለፋቸዉ ባሻገር በመንፈሳዊ ፅናትና አቋማቸዉ ምክኒያት ወደ ሀገራቸወ ሲመጡ ለነበሩት ቅዱሳን ይህኔን ጥበባት አስተምረዋል፡፡
በምዕራባዉያን ሳይንስና ቴክንሎጂ የህዋ ምርምር ተቋማት ሚስጥራቸዉ አልፈታም ብለዉ ከተዘረዘሩት አንዱና ዋናዉ በርባኖስ ወይም ብላክ ሆል በመባል ይታወቃል፡፡
ስለዚህ ሚስጥራዊ ቦታ የተለያዩ ተመራማሪወች ሀሳባዊ መላምቶቻቸዉን አስቀምጠዋል ሁኖም ግን ከመላምታዊ ድምዳሜ የዘለለ አንዳችም ተጨባጭ ነገር ለመናገር አልቻሉም፡፡
ነገር ግን ቀደመት ኢትዮጵያዉያን ምሁራን በሚደንቅ እና በሚረቅ ትንታኔ አስቀምጠዉልን አልፈዋል፡፡
በአጠቃላይ አለማት 20 ሲሆኑ 14ቱ የሳትና የምድር ሲሆኑ 6 ደግሞ የነፍስና የዉሃ ናቸዉ፡፡
የሳት ፣የምድር፣ የነፋስ፣ እንዲሁም የዉሃ አለማት በመባል የሚታወቁ ጠቅለል ሲሉ አራት አለማት በመባል ይታወቃሉ፡፡
የሳት አለማት የሚባሉት 9 ሲሆኑ የምድር አለማት ደግሞ 5 ናቸዉ ፡፡
በ14 አለማት ዉስጥ የሚገኙት ፍጥረታት አንዳቸዉ ከአንዳቸዉ ግንኙነት የሚፈጠርባቸዉ ህቡዕ መንገዶች የሀይላቸዉ ማረፊያና ማደሪያ የሆኑ 12 የተለያዩ ቦታወች አሉ፡፡
እነዚህ የአለም ሀገራት black hool ብለዉ የሚጠሯቸዉ ከእነዚህ የተለያዩ ቦታወች 6ቱን ነዉ፡፡
የሳት አለማት የሚባሉት እጂግ በሚያንፀባርቅና በነበልባል በተከበበ ከፍተኛ በሆነ የሃይል መጠን የሚገኙባቸዉ አለማት ናቸዉ፡፡
እኒህ 20 አለማት በዝርዝር እንደሚከተለዉ ተቀምጠዋል፡፡
ዘጠኝ የእሳት: አምስት የመሬት: አራት የውሃና ሁለት የንፋስ ዓለማት ናቸው።

ሀ. የእሳት ዓለም ( በቁጥር 9 ዘጠኝ ናቸው ) ከላይ
ወደ ታች ሲቆጠሩ :-
1 ጽርሐ አርያም ( የእግዚአብሔር የምስጋናው አዳራሽ )
2 መንበረ መንግሥት/ስብሐት ( የጌታ ዙፋን ያለባት )
3 ሰማይ ውዱድ( በአራቱ እንስሳዎች ክንፎች ላይ የተዘረጋ ሰማይ )
4 ኢየሩሳሌም ሰማያዊት/ ዛዶር ( በመጀመሪያ
ሳጥናኤል የተፈጠረባት በኋላም ከእሱ ተነጥቃ ለአዳም ልጆች የተሰጠች )
5 ኢዮር ( የአርባው ነገድ የመላእክት ከተማ )
6 ራማ ( የሠላሳው ነገድ የመላእክት ከተማ )
7 ኤረር ( የሠላሳው ነገድ የመላእክት ከተማ )
8 ምጽናተ ሰማይ ( ባህረ እሳት )
9 ገሀነመ እሳት ናቸው።
አዳም አባታችን በዚች እኛ በምንኖርባት ምድር ከመሰልጠኑ አስቀድሞ ምድር ለሰባት ተቆርሳ ወይንም ተከፍላ ነበር። ይህ ማለት እንግዲህ ከምድራችን ጋር ተመሳሳይ የሀይል የጊዜና የግዝፈት መጠን ያላቸው ነገር ግን የማናውቃቸው ስድስት የመሬት ክፍሎች አሉ። እነዚህ በስድስት የተከፈሉ ሰባት የምድር ክፍሎች
የሚከተሉት ናቸው:፡
1,መሬት(እኛ አሁን የምንገኝበት)
2, ብሔሞት
3, አራዊት ብቻ የሚገኙበት
4, እሳት ብቻ የሚገኝበት
5, በረድ ብቻ የሚገኝበት
6, ሌዋታን
7, በርባኖስ (ጨለማ ስፍራና እስርቤት)
የስነፍጥረት አንድምታ መፅሐፍ እንደሚያስረዳው ኢዮር ራማና ኤረር አሰራራቸዉ አራት ማዕዘን ሲሆን ሰባት የሳት ቅፅርና ሰባት የሳት መጋረጃ የጋረዳቸዉ የሳት አለማት ናቸዉ፡፡ እኒህ አለማት ከሰዉ በተሰወረና ከመላእክት እንኳ በረቀቀ መልኩ ይገናኛሉ፡፡
አራት ማአዘን ቅርፅ ይዛ የተፈጠረችው ምድር ለሰባት ከተከፈለች በኃላ
ውሃ መላት። አንዳቸውን ከአንዳቸው እንዲሁ ውሃ ለያቸው።
በዚህ የተነሳ መሬትን እኛ የምንገኝባትን ውሃ ከበባት በዚህ
የተነሳ መሬት ክብ ናት የሚል ግንዛቤ ኖረን።
ከአራቱ አለማት አንዱ የሆነው መሬት አምስት ሰማያትን
ጠቅልሎ ይዟል እነርሱም ሲዖል ፣ መሬት፣ ብሔረ ብፁአን፣
ብሔረ ሕያዋን፣ ገነት ናቸው።
ከነዚህ መካከል መሬት ከላይ
እንዳየነው የሰው ልጅ በቅጡ ያልተረዳቸው ስድስት ክፍሎችን
ይዛለች።

Source-Kuraz books🙏

@ethiopiagna
@ethiopiagna11


>>Click here to continue<<

ህብረ ቀለማት ግጥሞች




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)