Create: Update:
ሞሮኮ አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል !
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለሶስተኛ ደረጃ በተደረገ መርሐ ግብር ክሮሽያ 2ለ1 በሆነ ውጤት የሰሜን አፍሪካዊቷን ሀገር ሞሮኮ በመርታት #ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
√ ግቫርዲዮላ እና ኦርሲች የክሮሽያን የማሸነፊያ ጎሎች ከመረብ ሲያሳርፉ ዳሪ የሞሮኮን ብቸኛ ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ሆኗል።
√ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ደማቅ ታሪክን መፃፍ የቻሉት አፍሪካዊቷ ሞሮኮ #አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አገባደዋል።
√ የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ዓለም ዋንጫዎች በምርጥ ሶስት ውስጥ ማጠናቀቅ ችለዋል።
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለሶስተኛ ደረጃ በተደረገ መርሐ ግብር ክሮሽያ 2ለ1 በሆነ ውጤት የሰሜን አፍሪካዊቷን ሀገር ሞሮኮ በመርታት #ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
√ ግቫርዲዮላ እና ኦርሲች የክሮሽያን የማሸነፊያ ጎሎች ከመረብ ሲያሳርፉ ዳሪ የሞሮኮን ብቸኛ ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ሆኗል።
√ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ደማቅ ታሪክን መፃፍ የቻሉት አፍሪካዊቷ ሞሮኮ #አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አገባደዋል።
√ የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ዓለም ዋንጫዎች በምርጥ ሶስት ውስጥ ማጠናቀቅ ችለዋል።
ሞሮኮ አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል !
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለሶስተኛ ደረጃ በተደረገ መርሐ ግብር ክሮሽያ 2ለ1 በሆነ ውጤት የሰሜን አፍሪካዊቷን ሀገር ሞሮኮ በመርታት #ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
√ ግቫርዲዮላ እና ኦርሲች የክሮሽያን የማሸነፊያ ጎሎች ከመረብ ሲያሳርፉ ዳሪ የሞሮኮን ብቸኛ ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ሆኗል።
√ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ደማቅ ታሪክን መፃፍ የቻሉት አፍሪካዊቷ ሞሮኮ #አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አገባደዋል።
√ የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ዓለም ዋንጫዎች በምርጥ ሶስት ውስጥ ማጠናቀቅ ችለዋል።
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለሶስተኛ ደረጃ በተደረገ መርሐ ግብር ክሮሽያ 2ለ1 በሆነ ውጤት የሰሜን አፍሪካዊቷን ሀገር ሞሮኮ በመርታት #ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
√ ግቫርዲዮላ እና ኦርሲች የክሮሽያን የማሸነፊያ ጎሎች ከመረብ ሲያሳርፉ ዳሪ የሞሮኮን ብቸኛ ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ሆኗል።
√ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ ደማቅ ታሪክን መፃፍ የቻሉት አፍሪካዊቷ ሞሮኮ #አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን አገባደዋል።
√ የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ዓለም ዋንጫዎች በምርጥ ሶስት ውስጥ ማጠናቀቅ ችለዋል።
>>Click here to continue<<
BF SPORT