TG Telegram Group & Channel
BF SPORT | United States America (US)
Create: Update:

" ሶስተኛ ደረጃ ለመጨረስ እንሞክራለን "

ለፍፃሜ ለማለፍ የነበራቸው እድል በዓለም ሻምፒዮኖቹ ፈረንሳይ የተገታው ሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ያገኟቸውን እድሎች አለመጠቀማቸውን ተናግረዋል።

" የተቻለንን ሁሉ በዛሬው ዕለት አድርገናል ፣ አንዳንድ ተጫዋቾቻችን በሚያሟሙቁበት ወቅት ጉዳት አጋጥሟቸዋል የተወሰኑ እድሎችን ብናገኝም ወደ ግብነት መቀየር አልቻልንም ፣ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ የተቻለንን እናደርጋለን " ሲሉ ተደምጠዋል።

" ሶስተኛ ደረጃ ለመጨረስ እንሞክራለን "

ለፍፃሜ ለማለፍ የነበራቸው እድል በዓለም ሻምፒዮኖቹ ፈረንሳይ የተገታው ሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ያገኟቸውን እድሎች አለመጠቀማቸውን ተናግረዋል።

" የተቻለንን ሁሉ በዛሬው ዕለት አድርገናል ፣ አንዳንድ ተጫዋቾቻችን በሚያሟሙቁበት ወቅት ጉዳት አጋጥሟቸዋል የተወሰኑ እድሎችን ብናገኝም ወደ ግብነት መቀየር አልቻልንም ፣ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ የተቻለንን እናደርጋለን " ሲሉ ተደምጠዋል።


>>Click here to continue<<

BF SPORT






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)