TG Telegram Group & Channel
BF SPORT | United States America (US)
Create: Update:

ፈረንሳይ ለተከታታይ ዓመት ለፍፃሜ አልፈዋል!

የ 2018 የዓለም ሻምፒዮኖቹ ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው ሞሮኮን 2ለ0 በመርታት ለተከታታይ ዓመታት ለዓለም ዋንጫው ለፍፃሜው ማለፋቸውን አረገግጠዋል።

√ ራንዳል ኮሎ ሙአኒ የመጀመሪያ የዓለም ዋንጫ ጎሉን ለሀገሩ አስቆጥሯል።

√ አንቱዋን ግሪዝማን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ብዙ የግብ እድሎችን መፍጠር የቻለ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል።

√ ፈረንሳይ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለተከታታይ ዓመት ለፍፃሜ ማለፍ ያቸሉ ስድስተኛ ሀገር ሆነዋል።

√ ፈረንሳይ እሁድ አመሻሽ 12:00 ሰዓት በሚደረገው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ #አርጀንቲናን የምትገጥም ይሆናል።

√ ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ ጨዋታ #ሞሮኮ እና #ክሮሽያ ቅዳሜ 12:00 ሰዓት መርሐ ግብራቸውን ያካሂዳሉ።

ፈረንሳይ ለተከታታይ ዓመት ለፍፃሜ አልፈዋል!

የ 2018 የዓለም ሻምፒዮኖቹ ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው ሞሮኮን 2ለ0 በመርታት ለተከታታይ ዓመታት ለዓለም ዋንጫው ለፍፃሜው ማለፋቸውን አረገግጠዋል።

√ ራንዳል ኮሎ ሙአኒ የመጀመሪያ የዓለም ዋንጫ ጎሉን ለሀገሩ አስቆጥሯል።

√ አንቱዋን ግሪዝማን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ብዙ የግብ እድሎችን መፍጠር የቻለ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል።

√ ፈረንሳይ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለተከታታይ ዓመት ለፍፃሜ ማለፍ ያቸሉ ስድስተኛ ሀገር ሆነዋል።

√ ፈረንሳይ እሁድ አመሻሽ 12:00 ሰዓት በሚደረገው የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ #አርጀንቲናን የምትገጥም ይሆናል።

√ ለሶስተኛ ደረጃ በሚደረግ ጨዋታ #ሞሮኮ እና #ክሮሽያ ቅዳሜ 12:00 ሰዓት መርሐ ግብራቸውን ያካሂዳሉ።


>>Click here to continue<<

BF SPORT








Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)