ክርስቶስ ተንስአ እሙታን፤ ክርስቶስ ከሙታን ተነሳ
በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን፤ በታላቅ ኀይልና ሥልጣን
አሠሮ ለሰይጣን፤ ሰይጣንን አሠረዉ
አግአዞ ለአዳም፤ አዳምን ነጻ አወጣው
ሰላም ፤ ሰላም
እይእዜሰ ዛሬ ፡ አሁን
ኮነ ፍስሓ ወሰላም፤ ሆነ ደስታና ሰላም
ወተንስአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም
ወከመ ኀያል ወህዳገ ወይን
ወቀተለ ፀሮ በድህሬሁ
እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ሰዉ ተነሳ
ልክ እንደ ኀያል ወይንንም እንደተወ
ጠላቶቹን ወደኋላዉ ጣላቸዉ
@ethioadbrat
@ethioadbrat
>>Click here to continue<<