Create: Update:
በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
hottg.com/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
hottg.com/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
hottg.com/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
hottg.com/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
>>Click here to continue<<
ETHIO-MEREJA®


