ጠ/ሚር አብይ አህመድ ለኖቤል ሰላም ሽልማት መገመታቸውን የፖለቲካ ሰዎቻችን እንዴት አዩት? ካናገርኳቸውን የሁለቱን ላጋራችሁ:
ፕ/ር መራራ ጉዲና: "ሌላው ሌላው ነገር ውስጥ ሳታስገባኝ አንድ ኢትዮጵያዊ ቢያገኝ ጥሩ ነው። እኔ ሽልማቱን ቢያገኙ ተቃውሞ የለኝም። ሀገራችን መንታ መንገድ ላይ ትገኛለች፣ እንደዛም ሆኖ ቢያገኙ ጥሩ መስሎ ይታየኛል።"
አቶ መልካሙ ሹምዬ ከአብን: "ሽልማቱ ይገባቸዋል ብዬ አላምንም። እርሳቸው ስልጣን ላይ ከመጡ ጀምሮ በርካታ ግጭቶች፣ የሰዎች መሞት፣ መቁሰል እና መፈናቀል ተከስቷል። እየተነሱ ያሉት ግጭቶች ደግሞ communal violence ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ ግጭቶች ናቸው።"
ሙሉ ዜናውን አሶሼትድ ፕረስ ላይ ይጠብቁ!
አሥተያየቶችን እዲሁም መረጃወችን በዚህ አድርሡኝ ፡- @Love7682
@ethio27 @ethio27
>>Click here to continue<<