"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤
አግዐዞ ለአዳም፤
ሰላም
እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤
ፍስሐ ወሰላም።"
"ክርስቶስ መሥዋዕቱን ስለ ሁላችንም ኾኖ አቀረበ፡፡ ከመጀመሪያው ጥፋት ተጠያቂነት ሁላችንም ነጻ ያደርገን ዘንድ መቅደስ ሰውነቱን ስለ ሁላችን ሲል ለሞት አሳልፎ ሰጠ ፡፡"
ቅዱስ አትናቴዎስ
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም አደረሰን፣ አደረሳችሁ
መልካም የትንሣኤ በዓል ይሁንልን !!!
>>Click here to continue<<