መንፈስቅዱስ እና አሰራሩ በክርስቲያን ኅብረት ውስጥ ምን ይመስላል?
መንፈስ ቅዱስ (holy sprit) በቤተክርስቲያን(ኤክሌሲያ) ውስጥ የሚሰራው ትልቁ ኀይል እርሱ ነው። በዘመነ ሐዋርያት ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን አጋዥ መከታ አድርገው ክርስትናን በአለም ዙሪያ ሰብከዋል። ሐዋርያት ወደአገልግሎት ገና ከመግባታቸው በፊት መንፈስቅዱስን ተቀብለዋል ከተቀበሉም በኋላ ፍሩሀን፣ድንጉጻን፣ የነበሩት እጅግ ጽቡዐን(የጸኑ)እና የተጉ ሆነዋል።(ሐዋ 2:1-47) በቅድስት ቤተክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስን አሰራር ስንመለከት በጉልህ የምንመለከተው የቅዱስ እስጢፋኖስን ጉዳይ ነው።ቅዱስ እስጢፋኖስ በአይሁድ
መካከል የጸና ሆኖ የመሰከረው መንፈስ ቅዱስ በእርሱ ላይ መንፈስቅዱሳ አድሮ ነው።
•ምንም እንኳን አይሁድ እስጢፋኖስን ገድለው ክርስትናን ሊያጠፉ ቢያስቡም የክርስትያን ማኅበር አንድ ላይ በመሆን ለስብከት ተሰማርተዋል።(ሐዋ 8) •በዚህ የተቀደሰ ኅብረት ውስጥ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም አብራ ነበረች ክብር ይግባትና።
>>Click here to continue<<