TG Telegram Group & Channel
ሐመረ ኖኅ ሚዲያ | United States America (US)
Create: Update:

#ወደ_ሮሜ_ሰዎች
ክፍል 55 ለ

“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
— ሮሜ 8፥34

በዚህ የመጽሐፍ ክፍል በግሪኩ ምልጃን፣መካሰስን፣መለመንን የሚያመለክተውን ቃል "ኢንቱካኖ"የሚለውን በ ክፍል 55 ሀ
አየን። አሁን ደግሞ ስለኛ የሚማልደው የሚለውን ሀሳብ ከግሪኩ በመቀጠል
በኩር ቋንቋ በሆነው በግዕዙ ቋንቋ
ወይትዋቀሰ በእንቲአነ በማለት ይገልጸዋል።

Romans 8 ግዕ - ሮሜ
34: ለእመ ለሊሁ ያጸድቅ፡ መኑ ዘይኴንን? ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተ ወተንሥአ እምዉታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲኣነ።

ይህም በአንድ በኩል ምልጃን ሲያመለክት በዋነኛነት ግን ስለኛ ይካሰሳል(ይከራከራል) በሚል ይወሰዳል። ይህም ደግም የሚካሰሰው (የሚከራከረው)ከማን ጋር ነው ከተባለ

ጠላት ዲያብሎስ ነው።ይህንንም ለማሳፈር የክርስቶስ ኢየሱስ የመስቀል ስራ ወይንም ያፈሰሰው ደም ለዘላለም ስለክርስቲያኖች(ልጆቹ) ይጮኻል።በደላቸው ተሽሯል ነጻ ሆነዋል ንስሐ ገብተዋል ስጋና ደሜን በልተዋል ይህም ደም ከአቤል ደም የተሻለ ትኩስና ንጹህ ያረጋ በመሆኑ ከበደል ኀጢአት ነጻ ሆነዋል እያለ የክርስቲያኖችን ድህነት ያጸድቃል።

“የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።”
— ዕብራውያን 12፥24

ይህ ደም መናገር(ድህነትን)መመስከር ብቻ ሳይሆን ደግሞ ከሞተ ሥራ፣ከኃጢአት ከበደል ደግሞ የሚያነጻ ጭምርም ነው።
“ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?”
— ዕብራውያን 9፥14

ሰዎች ንስሐ ቢገቡ ወደ ክርስቶስ ህብረት ፊታቸውን ቢመልሱ ደግሞ የኢየሱስ ደም ከኀጢአት ሁሉ ነጻ(καθαρίζω) ያደርጋል።

“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።”
— 1ኛ ዮሐንስ 1፥7

የክርስቶስ ደም ሰዎች በኀጢአት ምክንያት ከእግዚአብሔር ጽድቅ ርቀው
ለነበሩቱ መቅረቢያ መንገድ ነው።

“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”
— ኤፌሶን 2፥13

በዚህ ላይ ደሙንና ምልጃ ምን አገናኘው ካልን
በብሉይ ኪዳን የሊቀ ካህናቱ ስራ ማስታረቅ ምልጃን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነበር። ይህ ግን ካለ አንድ ጊደር፣ኮርማ እና ከመሳሰሉት እንሰሳት ደም ውጭ አይታሰብም ነበር.....

ይቀጥላል

@eotchntc

ሐመረ ኖኅ ሚዲያ
#ወደ_ሮሜ_ሰዎች ክፍል 55 ሀ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”   — ሮሜ 8፥34 ስለኛ የሚማልደው ክርስቶስ ነው። ሀ.መማለድ ምን ማለት ነው? ለ.ይህ ቃል ለምን ለክርስቶስ ተሰጥቶ ተነገረ? ሐ.እውነት ክርስቶስ አማላጅ(የሚለምን) ነው? ከዚህ በኋላ በሚኖረን መርሐግብር እነዚህን ነገሮች አንድ በአንድ እናያለን።…
#ወደ_ሮሜ_ሰዎች
ክፍል 55 ለ

“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
— ሮሜ 8፥34

በዚህ የመጽሐፍ ክፍል በግሪኩ ምልጃን፣መካሰስን፣መለመንን የሚያመለክተውን ቃል "ኢንቱካኖ"የሚለውን በ ክፍል 55 ሀ
አየን። አሁን ደግሞ ስለኛ የሚማልደው የሚለውን ሀሳብ ከግሪኩ በመቀጠል
በኩር ቋንቋ በሆነው በግዕዙ ቋንቋ
ወይትዋቀሰ በእንቲአነ በማለት ይገልጸዋል።

Romans 8 ግዕ - ሮሜ
34: ለእመ ለሊሁ ያጸድቅ፡ መኑ ዘይኴንን? ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተ ወተንሥአ እምዉታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲኣነ።

ይህም በአንድ በኩል ምልጃን ሲያመለክት በዋነኛነት ግን ስለኛ ይካሰሳል(ይከራከራል) በሚል ይወሰዳል። ይህም ደግም የሚካሰሰው (የሚከራከረው)ከማን ጋር ነው ከተባለ

ጠላት ዲያብሎስ ነው።ይህንንም ለማሳፈር የክርስቶስ ኢየሱስ የመስቀል ስራ ወይንም ያፈሰሰው ደም ለዘላለም ስለክርስቲያኖች(ልጆቹ) ይጮኻል።በደላቸው ተሽሯል ነጻ ሆነዋል ንስሐ ገብተዋል ስጋና ደሜን በልተዋል ይህም ደም ከአቤል ደም የተሻለ ትኩስና ንጹህ ያረጋ በመሆኑ ከበደል ኀጢአት ነጻ ሆነዋል እያለ የክርስቲያኖችን ድህነት ያጸድቃል።

“የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።”
— ዕብራውያን 12፥24

ይህ ደም መናገር(ድህነትን)መመስከር ብቻ ሳይሆን ደግሞ ከሞተ ሥራ፣ከኃጢአት ከበደል ደግሞ የሚያነጻ ጭምርም ነው።
“ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?”
— ዕብራውያን 9፥14

ሰዎች ንስሐ ቢገቡ ወደ ክርስቶስ ህብረት ፊታቸውን ቢመልሱ ደግሞ የኢየሱስ ደም ከኀጢአት ሁሉ ነጻ(καθαρίζω) ያደርጋል።

“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።”
— 1ኛ ዮሐንስ 1፥7

የክርስቶስ ደም ሰዎች በኀጢአት ምክንያት ከእግዚአብሔር ጽድቅ ርቀው
ለነበሩቱ መቅረቢያ መንገድ ነው።

“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”
— ኤፌሶን 2፥13

በዚህ ላይ ደሙንና ምልጃ ምን አገናኘው ካልን
በብሉይ ኪዳን የሊቀ ካህናቱ ስራ ማስታረቅ ምልጃን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነበር። ይህ ግን ካለ አንድ ጊደር፣ኮርማ እና ከመሳሰሉት እንሰሳት ደም ውጭ አይታሰብም ነበር.....

ይቀጥላል

@eotchntc
👍1


>>Click here to continue<<

ሐመረ ኖኅ ሚዲያ




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)