TG Telegram Group & Channel
Civil Engineering | United States America (US)
Create: Update:

በአያት ሪል እስቴት ግንባታ ላይ እየደረሰ ያለው ተደጋጋሚ አደጋ እጅግ አሳሳቢ ነው። የብዙ ንጹሃን ሠራተኞች ሕይወት እየጠፋ ነው።

ዛሬ ደግሞ...

ዛሬ ረፋድ ላይ በሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካባቢ በሚገኘው አያት ሪል እስቴት ግንባታ ላይ ሁለት ሠራተኞች ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወታቸው አልፏል።

አደጋው የደረሰው በልስን ሥራ ላይ ሳሉ የቆሙበት ሊፍት (ዊንች) ካቦ በመበጠሱ ነው። ከወደቁት ውስጥ አንዱ በቅጽበት ሲሞት፣

ሌላኛው በከባድ ጉዳት ወደ ሆስፒታል ተወስዶ ነበር። ከሕንጻው ሥር ይጎዝ የነበረ አንድ ሠራተኛም በወደቀው ዊንች ተመትቶ ወዲያው ሕይወቱ አልፏል።

ተደጋጋሚው አደጋ:-

* ትናንትና: ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል፣ ሁለት ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

* ከትናንት በስተያ (ሐሙስ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም): ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል፣ ሦስት ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

የሠራተኞች ስጋት:-

በግንባታው ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች እንደሚሉት፣ በየሳምንቱ አንድ ወይም ሁለት ሠራተኞች ተመሳሳይ አደጋ ይደርስባቸዋል።

የሪል እስቴቱ የሠራተኞችን ደህንነት እንዲያረጋግጥ ጥሪ አቅርበዋል።

ይህ አሳዛኝ ክስተት በግንባታ ቦታዎች የሠራተኞች ደህንነት ምን ያህል ችላ እንደተባለ ያሳያል።

ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገ፣
ይህን የመሰለ የሕይወት መጥፋት ይቀጥላል።

ለሟቾች ነፍስ ይማር፣

ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን እንመኛለን።


https://hottg.com/engineer03

በአያት ሪል እስቴት ግንባታ ላይ እየደረሰ ያለው ተደጋጋሚ አደጋ እጅግ አሳሳቢ ነው። የብዙ ንጹሃን ሠራተኞች ሕይወት እየጠፋ ነው።

ዛሬ ደግሞ...

ዛሬ ረፋድ ላይ በሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካባቢ በሚገኘው አያት ሪል እስቴት ግንባታ ላይ ሁለት ሠራተኞች ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወታቸው አልፏል።

አደጋው የደረሰው በልስን ሥራ ላይ ሳሉ የቆሙበት ሊፍት (ዊንች) ካቦ በመበጠሱ ነው። ከወደቁት ውስጥ አንዱ በቅጽበት ሲሞት፣

ሌላኛው በከባድ ጉዳት ወደ ሆስፒታል ተወስዶ ነበር። ከሕንጻው ሥር ይጎዝ የነበረ አንድ ሠራተኛም በወደቀው ዊንች ተመትቶ ወዲያው ሕይወቱ አልፏል።

ተደጋጋሚው አደጋ:-

* ትናንትና: ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል፣ ሁለት ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

* ከትናንት በስተያ (ሐሙስ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም): ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል፣ ሦስት ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

የሠራተኞች ስጋት:-

በግንባታው ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች እንደሚሉት፣ በየሳምንቱ አንድ ወይም ሁለት ሠራተኞች ተመሳሳይ አደጋ ይደርስባቸዋል።

የሪል እስቴቱ የሠራተኞችን ደህንነት እንዲያረጋግጥ ጥሪ አቅርበዋል።

ይህ አሳዛኝ ክስተት በግንባታ ቦታዎች የሠራተኞች ደህንነት ምን ያህል ችላ እንደተባለ ያሳያል።

ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገ፣
ይህን የመሰለ የሕይወት መጥፋት ይቀጥላል።

ለሟቾች ነፍስ ይማር፣

ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን እንመኛለን።


https://hottg.com/engineer03


>>Click here to continue<<

Civil Engineering









Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)