ውድ ኢትዮጵያውያን
እንኳን ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም ና በጤና ጠብቆ አደረሳችሁ አደረሰን!!!
በዓሉን ጦርነቱን በማሰብ ብቻ ሳይሆን
የምናከብርበትን ምክንያትና ምንነት ልናውቅ ግድ ነው ።
እኛ ኢትዮጵያውያን የ7512 ዓመት ታሪክ አለ ምንል ብቻ አንሁን ታሪክን አውቆ ማንነችን በጥልቀት መርምሮ ለቀጣይ ትውልድ ያለምንም ግድፈት ልናስረክብና እኛም በዘመናችን ላይ ቆመን ታሪክ ለመስራት ከጥንታዊ ኢትዮጵያውያን አደራን ተቀብለናል።
አደራ በዪዎች እንዳንሆን ጊዜያችንን፣ እውቀታችን፣ ጉልበታችን፣ ሁሉ ነገሮቻችንን መስዋዕት አርግተን ልንሰራ ይገባል።
ምክንያቱም ደም የተከፈለልን ኩሩ እና አንገታችንን ቀና አድርገን በልበ ሙሉነት ምንጓዝ ድንቅ ሰዎች ብንኖር እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ና ብቻ ነን!!
ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዓሉ እናክብር።
መልካም የድል በዓል ውድ ኢትዮጵያውያን!!!
💚💛❤️
>>Click here to continue<<