TG Telegram Group & Channel
Daniel daba🇱🇷 | United States America (US)
Create: Update:

መረጃ❗️
<>

የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦

❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣

❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣

❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣

❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።

( Getenet Almaw )

በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።

መረጃ❗️
<>

የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦

❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣

❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣

❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣

❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።

( Getenet Almaw )

በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።


>>Click here to continue<<

Daniel daba🇱🇷







Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)