Create: Update:
መረጃ❗️
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
መረጃ❗️
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
>>Click here to continue<<
Daniel daba🇱🇷

