የኢራን ፓርላማ በአለም ላይ በጣም ወሳኝ ከሆኑ የነዳጅና ጋዝ መተላለፊያዎች ተጠቃሹን ‘ ሆርሙዝ ባህር ‘ ለመዝጋት ያቀረበውን ረቂቅ ፀደቀ
ይህ የኢራን እርምጃ ወደ ተግባር ለመግባት ከኢራን ከፍተኛ የብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት የመጨረሻውን ይሁንታ እየጠበቀ ነው ።
ውሳኔው ተተግብሮ ሆርሙዝ ቢዘጋ አለም አቀፍ የነዳጅ እና የጋዝ ዋጋ ላይ አስከፊ መዘዞች የሚያስከትል ሲሆን - ይህ የ Hormuz መተላለፊያ 21 ሚሊዮን በርሜል የነዳጅ ዘይት እና አንድ ሦስተኛው የዓለማችን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ በእያንዳንዷ ቀን የሚጓጓዝበት ነው።
>>Click here to continue<<
