TG Telegram Group & Channel
Daniel 🕊🕊🕊🇱🇷 | United States America (US)
Create: Update:

ህውሃትን አለማድነቅ አይቻልም !!

ህውሀት በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሱዳን በኩል ታስታጥቃለሽ በሌላ በኩል በፕሪቶርያ ስምምነት ፌዴራል መንግሥቱን እጅ ጠምዝዛ የፈለገችውን ታስፈፅማለች በዚህ ስምምነት አንዱ ህወሃት ባለፉት 27 ዓመታት ከኦሮሞ ህዝብ እና ከደቡብ ህዝብ ስብስባ ያፈራችው ሀብት ንብረት እንዲመለስ ነበረ እሱም እንዲመለስ አድርገዋል

ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ በሳይለት ጆኖሳይድ እንዲጠፋ የተደረገው ኦሮሞ ፍትህ ሳያገኝ መሬቱም በሌሎች ተወሮ ቀርቷል የወለጋ እና ጉጂ ወርቅ እና ቡናቸው የሃረርጌ ጫት የቦረና እጣን የኢሉ የጅማ ሀብት ያለ ፍትህ ተበልቶ ቀርቧል ማለት ነው
ህውሃት መቀሌ ቁጭ ብላ ከሁሉም ጋር እየሰራች ጥቅሟን እያስከበረች ነው የኦሮሞ የፖለቲካ ሃይሎች ለስልጣን እየተገዳደሉ ነው. የኦሮሞ አክቲቪስቶች አማራን ለማናደድ ወልቃይታ ለትግራይ ሊመለስ ነው ብለው እንደ አርጋው በዳሶ በጭንቅላታቸው እየጨፈሩ ነው
አማራው በኦሮሞ ጥላቻ ናውዞ በየሶሻል ሚዲያው የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ይውላል
የአማራ አክቲቪስቶች በትግል ሥም ከህዝብ በስበስቡት ገንዘብ ሀብት ንብረት በውጪ እየገዙ ነው
ለማንኛውም ስላም ለሀገራችን !!

ህውሃትን አለማድነቅ አይቻልም !!

ህውሀት በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሱዳን በኩል ታስታጥቃለሽ በሌላ በኩል በፕሪቶርያ ስምምነት ፌዴራል መንግሥቱን እጅ ጠምዝዛ የፈለገችውን ታስፈፅማለች በዚህ ስምምነት አንዱ ህወሃት ባለፉት 27 ዓመታት ከኦሮሞ ህዝብ እና ከደቡብ ህዝብ ስብስባ ያፈራችው ሀብት ንብረት እንዲመለስ ነበረ እሱም እንዲመለስ አድርገዋል

ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ በሳይለት ጆኖሳይድ እንዲጠፋ የተደረገው ኦሮሞ ፍትህ ሳያገኝ መሬቱም በሌሎች ተወሮ ቀርቷል የወለጋ እና ጉጂ ወርቅ እና ቡናቸው የሃረርጌ ጫት የቦረና እጣን የኢሉ የጅማ ሀብት ያለ ፍትህ ተበልቶ ቀርቧል ማለት ነው
ህውሃት መቀሌ ቁጭ ብላ ከሁሉም ጋር እየሰራች ጥቅሟን እያስከበረች ነው የኦሮሞ የፖለቲካ ሃይሎች ለስልጣን እየተገዳደሉ ነው. የኦሮሞ አክቲቪስቶች አማራን ለማናደድ ወልቃይታ ለትግራይ ሊመለስ ነው ብለው እንደ አርጋው በዳሶ በጭንቅላታቸው እየጨፈሩ ነው
አማራው በኦሮሞ ጥላቻ ናውዞ በየሶሻል ሚዲያው የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ይውላል
የአማራ አክቲቪስቶች በትግል ሥም ከህዝብ በስበስቡት ገንዘብ ሀብት ንብረት በውጪ እየገዙ ነው
ለማንኛውም ስላም ለሀገራችን !!


>>Click here to continue<<

Daniel 🕊🕊🕊🇱🇷




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)