TG Telegram Group & Channel
Commercial Bank of Ethiopia - Official | United States America (US)
Create: Update:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በእያንዳንዷ 3 ብር መዋጮ ላይ 1 ብር እንደሚያዋጣ አስታወቀ።
****
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የተደረገው የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄ በርካቶች በመቀላቀል ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

ለ #ጽዱኢትዮጵያ 50 ሚሊየን ብር በአንድ ጀምበር ለማሰባሰብ ሁሉም ዜጋ የሚሳተፍበት የዲጂታል ቴሌቶን በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በእያንዳንዷ 3 ብር መዋጮ ላይ 1 ብር እንደሚያዋጣ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ አስታውቀዋል፡፡

ባንኩ ዛሬ ለሚካሄደው የዲጂታል ቴሌቶን ሁሉንም የዲጂታል ግብይት መፈጸሚያ አማራጮች በአስተማማኝ ሁኔታ አገልግሎት እንዲሰጡ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲደሚያደርግ አቶ አቤ ሳኖ በሰጡት ማብራሪያ ገልፀዋል፡፡

አቶ አቤ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ከዚህ በፊት ካደረጓቸው ድጋፎች በተጨማሪ ለሶስተኛ ጊዜ የ50 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በእያንዳንዷ 3 ብር መዋጮ ላይ 1 ብር እንደሚያዋጣ አስታወቀ።
****
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የተደረገው የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄ በርካቶች በመቀላቀል ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

ለ #ጽዱኢትዮጵያ 50 ሚሊየን ብር በአንድ ጀምበር ለማሰባሰብ ሁሉም ዜጋ የሚሳተፍበት የዲጂታል ቴሌቶን በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በእያንዳንዷ 3 ብር መዋጮ ላይ 1 ብር እንደሚያዋጣ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ አስታውቀዋል፡፡

ባንኩ ዛሬ ለሚካሄደው የዲጂታል ቴሌቶን ሁሉንም የዲጂታል ግብይት መፈጸሚያ አማራጮች በአስተማማኝ ሁኔታ አገልግሎት እንዲሰጡ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲደሚያደርግ አቶ አቤ ሳኖ በሰጡት ማብራሪያ ገልፀዋል፡፡

አቶ አቤ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ከዚህ በፊት ካደረጓቸው ድጋፎች በተጨማሪ ለሶስተኛ ጊዜ የ50 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡


>>Click here to continue<<

Commercial Bank of Ethiopia - Official






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)