አራዳ ነው። ሕይወትን በመሠለውና በወደደው መንገድ ኖሯል።
ባላገር ነው። ሀገር ፍቅሯ ልቡ ውስጥ አለ።
ዕድለኛ ነው። ባህር ማዶ እያለ ደጋግሞ የሎተሪ እጣ ያሸንፍ ነበር። ጌቾ ምን አደረክበት ስትለው " ምን አደርገዋለሁ? Dance and Music ነዋ! " ይልሀል።
ሙዚቃ ነው። ከሁሉ የሚልቀው ይሄ ነው። ጌታቸው ሙዚቃን ራሱን ነው ወይም አንዳች አይነት ሚውዚክል Note። የማይጠፋ ግን የማይተካ።
ሞተ አንልም።
ሙዚቃ አይሞትም።
—
@Bookfor
@Bookfor
>>Click here to continue<<