ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንደተናገሩት:- የአረፋን ቀን የፆመን ሰው አላህ የሁለት ዓመት ወንጀሉን ይምርለታል:: ያለፈዉን አንድ ዓመት ወንጀል እና ወደፊት የሚመጣዉን የአንድ ዓመት ወንጀል::
ነገ ማለትም ዕለተ ጁምአ 9ነኛው የዙል ሂጃህ ቀን ነው አረፋ በመባልም ይጠራል::
ኢንሻ አላህ ነገ ሁላችንም እንፁም ያጀማዐ ለቀጣዩ ዓመት እንድርስ አንድረስ ምናውቀው ነገር የለም::
>>Click here to continue<<