TG Telegram Group & Channel
𝐛𝐢𝐧𝐭 𝐬𝐚𝐧𝐢 𝐲𝐞 𝐛𝐚𝐛𝐨𝐰𝐚 | United States America (US)
Create: Update:

ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንደተናገሩት:- የአረፋን ቀን የፆመን ሰው አላህ የሁለት ዓመት ወንጀሉን ይምርለታል:: ያለፈዉን አንድ ዓመት ወንጀል እና ወደፊት የሚመጣዉን የአንድ ዓመት ወንጀል::

ነገ ማለትም ዕለተ ጁምአ 9ነኛው የዙል ሂጃህ ቀን ነው አረፋ በመባልም ይጠራል::

ኢንሻ አላህ ነገ ሁላችንም እንፁም ያጀማዐ ለቀጣዩ ዓመት እንድርስ አንድረስ ምናውቀው ነገር የለም::

ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንደተናገሩት:- የአረፋን ቀን የፆመን ሰው አላህ የሁለት ዓመት ወንጀሉን ይምርለታል:: ያለፈዉን አንድ ዓመት ወንጀል እና ወደፊት የሚመጣዉን የአንድ ዓመት ወንጀል::

ነገ ማለትም ዕለተ ጁምአ 9ነኛው የዙል ሂጃህ ቀን ነው አረፋ በመባልም ይጠራል::

ኢንሻ አላህ ነገ ሁላችንም እንፁም ያጀማዐ ለቀጣዩ ዓመት እንድርስ አንድረስ ምናውቀው ነገር የለም::


>>Click here to continue<<

𝐛𝐢𝐧𝐭 𝐬𝐚𝐧𝐢 𝐲𝐞 𝐛𝐚𝐛𝐨𝐰𝐚




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)