የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ቁጥር 4 ክፍል 4
👉 በዚህ ክፍል ኢትዮጵያዊን ከዓለማዊ አጭር ዘመናቸው ይልቅ ዘላለማዊ ህይወታቸውን የተመቸ ለማረግ ለዓለም ኑሮ ብልፅግናና ስልጣኔ ብዙም ቦታ ሳይሰጡ ሀይማኖታቸውን አጥብቀው ከተፈጥሮ ጋር ተሰናስነው የሚኖሩበት ቅድሱ የሆነው ስልጣኔ ተተርኮበታል። ይህን ስልጣኔ 'የአንዳምን' ስልጣኔ ይሉታል ምዕራባውያኑ።
👉 ይህ ጊዚያዊውን ሳይሆን ዘላለማዊውን ያስቀደመው የኢትዮጵያን ብልህ አካሄድ
ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎችን ለሺ ዘመናት የፈተነና እየፈተነ ያለ ስለመሆኑም ተብራርቶበታል።
በየትረካዎቹ 'የበላይ አካሉ' ተብሎ የተጠቀሰው ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሲሆን 'ልኡላችን' እያሉ የሚጠቅሱት ደሞ ሰይጣንን ነው።
ሀሳቦን @noah_Ethiopia_bot ያድርሱን
#Share
>>Click here to continue<<