#UPDATE
በትግራይ ክልል ከህወሓት ጋር እየተደረገ ለሚገኘው ውጊያ ሌሎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ጦርነቱ ቀጠና እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኝ ተልጿል።
ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፥ "ሀገራችን ኢትዮጵያ ያላሰበችው ጦርነት ውስጥ ገብታለች። ጦርነቱ አሳፋሪ ነው ፣ ዓላማም የሌለው ነው" ብለዋል።
የመከላከያ ኃይል ጦርነቱን እንደሚመክተውና ጦርነቱ የትም የሚደርስ እንዳልሆነ ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪም እየተካሄደ የሚገኘው ጦርነት ወደ መኃል ሀገር እንደማይመጣ እና እዛው እንደሚያልቅ አሳውቋል።
〰〰〰〰〰〰〰〰
ለማንኛውም ጥያቄ ወይም ሃሳብ:🔰
@axumentertainment1bot @axumentertainment1bot
#Join_As
👉 @axumentertainment1
👉 @axumentertainment1
👉 @axumentertainment1
>>Click here to continue<<
