ሆሳዕና--የዐቢይ ጾም ፰ኛ ሳምንት
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ አዕሩግና ሕፃናት ሆሳዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚዘከርበት በዓል ነው፡፡ ንሳለማ ለመድኃኒትነ በትፍሥሕት ተቀበልዋ ለታቦት
#እንዛመድ_ #Lets_Relate ንቅናቄውን ይቀላቀሉ፡፡
👉🏻 https://www.youtube.com/@Ahadubank
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!
>>Click here to continue<<