TG Telegram Group & Channel
P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 | United States America (US)
Create: Update:

#UPDATED NEWS

♻️እስከአሁን ለፍሬሾች ጥሪ ያደረጉ ገቢዎች👇👇👇👇


1⃣ 🌐#Hawassa_University

♻️በ2013 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች #ምዝገባ_በበየነመረብ ”Online” ከሰኔ 15-20/2013 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ #የመግቢያ_ጊዜ ሰኔ 21-22/2013 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡

Online_ምዝገባ_ከሰኔ15-20/2013
👇👇👇👇👇
https://portal.hu.edu.et/Home/Freshman

2⃣ 🌐#WollegaUniversity

♻️ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች #ምዝገባ ከሰኔ 28-30/2013 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

3⃣ 🌐#DebarkUniversity

♻️በ#2013 ደባርቅ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግቢ መግቢያ ቀን ከሰኔ 26-30/2013 ድረስ ብቻ በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ዩንቨርሲቲው ዛሬ ባወጣው ማስታወቂያ አሳውቋል።

4⃣ 🌐#MekelleUniversity

♻️ዩኒቨርሲቲው የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ከሰኔ 21 እስከ 26/ 2013 ዓ.ም ጥሪ ለማድረግ ጊዚያዊ እቅድ ይዟል።

5⃣ 🌐#Selale_University

📌በ2013 ሰላሌ ዩንቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ነባር ተማሪዎች ከምርጫ በኋላ ግቢ ከተጠሩ በኋላ ማለትም ከሰኔ 21/2013 በኋላ በሳምንቱ ጥሪ እንደሚደረግላቸው የሰላሌ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት መረጃ አድርሰዋል።

6⃣ 🌐#Bahirdar_University

♻️በ2013 የትምህርት ዘመን በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሰኔ 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም በመሆኑ በዕለቱ ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ እየገለጽን በምዝገባ ወቅት የ10ኛና የ12ኛ ክፍል የብሄራዊና ሁለተኛ ደረጃ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣ 3x4 ስድስት ጉርድ ፎቶግራፎች፣ የመኝታ አልባሳትና የስፖርት ትጥቅ አሟልታችሁ እንድትገኙ እናስታውቃለን፡፡


7⃣ 🌐 #ወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ የአዲስ

🔖 ገቢ ተማሪዎች ጥሪና ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አሳውቋል።

8⃣ 🌐#ደብረ_ብርሀን_ዩኒቨርሲቲ

🔖 ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከሰኔ 25/2013 ዓ.ም በኋላ ጥሪ አደርጋለሁ ብሏል።

9⃣ 💠#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ

🔖 በ2013 የትምህርት ዘመን የተመደባችሁ አዲስ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ መርሃግብር ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ሰኔ 23 እና 24 /2013 ነው።

🔟 💠 #አሶሳ_ዩኒቨርሲቲ

🔖 የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

1⃣1⃣ 💠 #ደብረ_ታቦር_ዩኒቨርሲቲ አዲስ
🔖 ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

1⃣2⃣ 💠 #አዲስ_አበባ_ዩኒቨርስቲ

ለ2013 #አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሰኔ 01 እና 02 2013 ዓ.ም በ http://portal.aau.edu.et በመጠቀም የኦንላየን ምዝገባ እንድታከናውኑ አሳስቧል።

1⃣3⃣ 🌐#Semera_University
#ሰመራ_ዮኒቨርስቲ

♻️በ2013 የትምህርት ዘመን በሰመራ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሰኔ 26 እና 27 ቀን 2013 ዓ.ም በመሆኑ በዕለቱ ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ እንገልፃለን ።

1⃣4⃣ 🌐#የወሎ _ዩኒቨርሲቲ

♻️አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28 እና 29/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

ለአስተያየት ፣አልያም ለጥያቄ👇👇👇
@Entrance_Exambot
@yerasulwadjnegn

🔥ትምህርት ነክ መረጃ ለማግኘት👇👇
@Ethio_Entrance_preparation_Exam
@Ethio_Entrance_preparation_Exam
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

Forwarded from Ethio University News®
#UPDATED NEWS

♻️እስከአሁን ለፍሬሾች ጥሪ ያደረጉ ገቢዎች👇👇👇👇


1⃣ 🌐#Hawassa_University

♻️በ2013 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች #ምዝገባ_በበየነመረብ ”Online” ከሰኔ 15-20/2013 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ #የመግቢያ_ጊዜ ሰኔ 21-22/2013 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡

Online_ምዝገባ_ከሰኔ15-20/2013
👇👇👇👇👇
https://portal.hu.edu.et/Home/Freshman

2⃣ 🌐#WollegaUniversity

♻️ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች #ምዝገባ ከሰኔ 28-30/2013 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

3⃣ 🌐#DebarkUniversity

♻️በ#2013 ደባርቅ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግቢ መግቢያ ቀን ከሰኔ 26-30/2013 ድረስ ብቻ በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ዩንቨርሲቲው ዛሬ ባወጣው ማስታወቂያ አሳውቋል።

4⃣ 🌐#MekelleUniversity

♻️ዩኒቨርሲቲው የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ከሰኔ 21 እስከ 26/ 2013 ዓ.ም ጥሪ ለማድረግ ጊዚያዊ እቅድ ይዟል።

5⃣ 🌐#Selale_University

📌በ2013 ሰላሌ ዩንቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ነባር ተማሪዎች ከምርጫ በኋላ ግቢ ከተጠሩ በኋላ ማለትም ከሰኔ 21/2013 በኋላ በሳምንቱ ጥሪ እንደሚደረግላቸው የሰላሌ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት መረጃ አድርሰዋል።

6⃣ 🌐#Bahirdar_University

♻️በ2013 የትምህርት ዘመን በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሰኔ 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም በመሆኑ በዕለቱ ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ እየገለጽን በምዝገባ ወቅት የ10ኛና የ12ኛ ክፍል የብሄራዊና ሁለተኛ ደረጃ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣ 3x4 ስድስት ጉርድ ፎቶግራፎች፣ የመኝታ አልባሳትና የስፖርት ትጥቅ አሟልታችሁ እንድትገኙ እናስታውቃለን፡፡


7⃣ 🌐 #ወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ የአዲስ

🔖 ገቢ ተማሪዎች ጥሪና ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አሳውቋል።

8⃣ 🌐#ደብረ_ብርሀን_ዩኒቨርሲቲ

🔖 ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከሰኔ 25/2013 ዓ.ም በኋላ ጥሪ አደርጋለሁ ብሏል።

9⃣ 💠#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ

🔖 በ2013 የትምህርት ዘመን የተመደባችሁ አዲስ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ መርሃግብር ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ሰኔ 23 እና 24 /2013 ነው።

🔟 💠 #አሶሳ_ዩኒቨርሲቲ

🔖 የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

1⃣1⃣ 💠 #ደብረ_ታቦር_ዩኒቨርሲቲ አዲስ
🔖 ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 26 እስከ 30/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

1⃣2⃣ 💠 #አዲስ_አበባ_ዩኒቨርስቲ

ለ2013 #አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሰኔ 01 እና 02 2013 ዓ.ም በ http://portal.aau.edu.et በመጠቀም የኦንላየን ምዝገባ እንድታከናውኑ አሳስቧል።

1⃣3⃣ 🌐#Semera_University
#ሰመራ_ዮኒቨርስቲ

♻️በ2013 የትምህርት ዘመን በሰመራ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ሰኔ 26 እና 27 ቀን 2013 ዓ.ም በመሆኑ በዕለቱ ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታከናውኑ እንገልፃለን ።

1⃣4⃣ 🌐#የወሎ _ዩኒቨርሲቲ

♻️አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28 እና 29/2013 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

ለአስተያየት ፣አልያም ለጥያቄ👇👇👇
@Entrance_Exambot
@yerasulwadjnegn

🔥ትምህርት ነክ መረጃ ለማግኘት👇👇
@Ethio_Entrance_preparation_Exam
@Ethio_Entrance_preparation_Exam
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥


>>Click here to continue<<

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)