TG Telegram Group & Channel
P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 | United States America (US)
Create: Update:

"...የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዴት በምርጫው ይሳተፉ በሚለው መንገድ ላይ የተወሰነ ነገር የለም" - የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለ @tikvahuniversity

ከቅድመ ምረቃ ጀምሮ በዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ተማሪዎች እንዴት በምርጫው የሚሳተፉበት መንገድ ላይ በሚለው ጉዳይ ላይ የተወሰነ ነገር አለመኖሩን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለ @tikvahuniversity ገልጿል።

በጉዳዩ ላይ ውሳኔውን በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ/መግለጫም እንደሚሰጥ ነው የገለፀልን።

በሌላ በኩል የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቅሬታ ማቅረቢያ ግዜ ዛሬ ማብቃቱን አሳውቋል።

ቅሬታዎችን ዛሬም ሲቀበል መዋሉን የገለፀው ሚኒስቴሩ ፤ ከዛሬ በኋላ ምንም አይነት ቅሬታ እንደማይቀበል ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገልጿል።

አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ያላቸውን ቅሬታ በድረ ገጽ፣ በኢ-ሜይል እና በስልክ ላለፋት አምስት ቀናት ለሚኒስቴሩ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።

@tikvahuniversity @tikvahethiopia

"...የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዴት በምርጫው ይሳተፉ በሚለው መንገድ ላይ የተወሰነ ነገር የለም" - የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለ @tikvahuniversity

ከቅድመ ምረቃ ጀምሮ በዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ተማሪዎች እንዴት በምርጫው የሚሳተፉበት መንገድ ላይ በሚለው ጉዳይ ላይ የተወሰነ ነገር አለመኖሩን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለ @tikvahuniversity ገልጿል።

በጉዳዩ ላይ ውሳኔውን በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ/መግለጫም እንደሚሰጥ ነው የገለፀልን።

በሌላ በኩል የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቅሬታ ማቅረቢያ ግዜ ዛሬ ማብቃቱን አሳውቋል።

ቅሬታዎችን ዛሬም ሲቀበል መዋሉን የገለፀው ሚኒስቴሩ ፤ ከዛሬ በኋላ ምንም አይነት ቅሬታ እንደማይቀበል ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገልጿል።

አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ያላቸውን ቅሬታ በድረ ገጽ፣ በኢ-ሜይል እና በስልክ ላለፋት አምስት ቀናት ለሚኒስቴሩ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።

@tikvahuniversity @tikvahethiopia


>>Click here to continue<<

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)