#DebreBirhan_Universitiy
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 5 እና ግንቦት 6 የነበረው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የግቢው ተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት አሳውቆናል ።
በነገው ዕለት የተራዘመው የመግቢያ ቀን እንደሚነገርም ጨምሮ ገልፆልናል።
መረጃው ላልደረሳቸው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው።
ኢትዮ ዩኒቨርስቲ መረጃ
Share
ተጨማሪና ወቅታዊ መረጃ ለማግኛት
👇👇👇👇
@ethio_university_info
@ethio_university_info
ለጥቆማ👇👇
@think_positiive
>>Click here to continue<<