TG Telegram Group & Channel
P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 | United States America (US)
Create: Update:

#DebreBirhan_Universitiy

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 5 እና ግንቦት 6 የነበረው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የግቢው ተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት አሳውቆናል ።

በነገው ዕለት የተራዘመው የመግቢያ ቀን እንደሚነገርም ጨምሮ ገልፆልናል።

መረጃው ላልደረሳቸው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው።

ኢትዮ ዩኒቨርስቲ መረጃ
Share
ተጨማሪና ወቅታዊ መረጃ ለማግኛት
👇👇👇👇
@ethio_university_info
@ethio_university_info
ለጥቆማ👇👇
@think_positiive

#DebreBirhan_Universitiy

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 5 እና ግንቦት 6 የነበረው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የግቢው ተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት አሳውቆናል ።

በነገው ዕለት የተራዘመው የመግቢያ ቀን እንደሚነገርም ጨምሮ ገልፆልናል።

መረጃው ላልደረሳቸው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው።

ኢትዮ ዩኒቨርስቲ መረጃ
Share
ተጨማሪና ወቅታዊ መረጃ ለማግኛት
👇👇👇👇
@ethio_university_info
@ethio_university_info
ለጥቆማ👇👇
@think_positiive


>>Click here to continue<<

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)