TG Telegram Group & Channel
P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 | United States America (US)
Create: Update:

አጫጭር መረጃዎች 👆

- የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሴኔት የፀደቀዉን ትክክለኛ የመግቢያ ቀን በዚህ ሳምንት ጥቂት ቀናት ዉስጥ ይገለፃል። አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጥቂት ቀናት የቀሯቸው ስለሆነ ከወዲሁ ሁለንተናዊ ዝግጅት እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።

- በ2013 በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 5 እና 6 ቀን 2013 ዓ/ም መሆኑ በይፋ ተገልጿል። ምዝገባ ጠባሴ ቀበሌ 09 በሚገኘው ዋናው ግቢ ነው የሚካሄደው። ኦረንቴችን ግንቦት 7 ተካሂዶ ሰኞ ግንቦት 9 ትምህርት ይጀምራል።

አስፈላጊ : የ8ኛ ፣የ10ኛ ክፍል ፣ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የብሄራዊ ፈተና ውጤቶች ማስረጀ ዋናውም እና ከእያንዳዱ 2 ፎቶ ኮፒ ፤ አንሶላ ፣ ብርድልብስ ፣ የስፖርት ትጥቅ።

- በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ/ም በ2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጠው ለቀሩ የ3ኛ፣ 4ኛ፣ እና 5ኛ ዓመት ተማሪዎች የነበሩ MoSHE ትምህርት እንዲቀጥሉ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዲመለሱ እና ትምህርት እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀርቧል። ከላይ የተጠቀሱ ተማሪዎች ከ04-05/09/2013 ድረስ ሬጅስትራ እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ እንዲመዘገቡ ተብሏል።

- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳሳወቀው ትክክለኛው የህብረቱ መገኛ ይህ @AUSUE ብቻ በመሆኑ ተማሪዎች በተለያዩ ገፆች ሀሰተኛ መረጃዎች እንዳይደናገሩ አሳስቧል።

- ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የ5ኛ አመት የኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ምህንድስና ተማሪዎች ኢንተርንሽፕ ወጥተው የቆዩ ሚያዚያ 30/2013 እንዲመለሱ ጥሪ አስተላልፏል።

- የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው በ26-27/08/2013 ዓ/ም መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ተማሪዎቹ ባሉበት ሆነው በኦንላይን እንዲመዘገቡ ተብሏል። ለ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎች በቅርብ ይገለፃል። መመዝገቢያ : estudent.wsu.edu.et

📎የዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የተማሪ ተወካዮች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የቲክቫህ መረጃ ማስቀመጫ /ማከማቻ አድረሻ @TikvahUniversityybot @tikvahethiopiaBOT

አጫጭር መረጃዎች 👆

- የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሴኔት የፀደቀዉን ትክክለኛ የመግቢያ ቀን በዚህ ሳምንት ጥቂት ቀናት ዉስጥ ይገለፃል። አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጥቂት ቀናት የቀሯቸው ስለሆነ ከወዲሁ ሁለንተናዊ ዝግጅት እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።

- በ2013 በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 5 እና 6 ቀን 2013 ዓ/ም መሆኑ በይፋ ተገልጿል። ምዝገባ ጠባሴ ቀበሌ 09 በሚገኘው ዋናው ግቢ ነው የሚካሄደው። ኦረንቴችን ግንቦት 7 ተካሂዶ ሰኞ ግንቦት 9 ትምህርት ይጀምራል።

አስፈላጊ : የ8ኛ ፣የ10ኛ ክፍል ፣ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የብሄራዊ ፈተና ውጤቶች ማስረጀ ዋናውም እና ከእያንዳዱ 2 ፎቶ ኮፒ ፤ አንሶላ ፣ ብርድልብስ ፣ የስፖርት ትጥቅ።

- በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ/ም በ2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጠው ለቀሩ የ3ኛ፣ 4ኛ፣ እና 5ኛ ዓመት ተማሪዎች የነበሩ MoSHE ትምህርት እንዲቀጥሉ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዲመለሱ እና ትምህርት እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀርቧል። ከላይ የተጠቀሱ ተማሪዎች ከ04-05/09/2013 ድረስ ሬጅስትራ እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ እንዲመዘገቡ ተብሏል።

- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳሳወቀው ትክክለኛው የህብረቱ መገኛ ይህ @AUSUE ብቻ በመሆኑ ተማሪዎች በተለያዩ ገፆች ሀሰተኛ መረጃዎች እንዳይደናገሩ አሳስቧል።

- ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የ5ኛ አመት የኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ምህንድስና ተማሪዎች ኢንተርንሽፕ ወጥተው የቆዩ ሚያዚያ 30/2013 እንዲመለሱ ጥሪ አስተላልፏል።

- የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው በ26-27/08/2013 ዓ/ም መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ተማሪዎቹ ባሉበት ሆነው በኦንላይን እንዲመዘገቡ ተብሏል። ለ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎች በቅርብ ይገለፃል። መመዝገቢያ : estudent.wsu.edu.et

📎የዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የተማሪ ተወካዮች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የቲክቫህ መረጃ ማስቀመጫ /ማከማቻ አድረሻ @TikvahUniversityybot @tikvahethiopiaBOT


>>Click here to continue<<

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)