አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ !
የ2013 ዓ.ም የተማሪዎች ምደባ ቅሬታ ማቅረቢያ ቀናት ከዛሬ ሚያዚያ 25 እስከ ሚያዚያ 28/2013 ዓ.ም ነው።
ቅሬታ ያላቸው ቅሬታቸውን በአካል መምጣት ሳያስፈልግ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው ከታች ባለው ድረገፅ ላይ ወይም የኢሜል እና በስልክ አድርሻዎች ማቅረብ ይቻላል ነው የተባለው።
ማሳሰቢያ: MoSHE በአካል የሚመጣ ቅሬታን የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።
ዌብ ሳይት፡ https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7
ስልክ ቁጥር ፦
• +251911763794
• +251943543805
ኢሜል፡ [email protected]
[የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር]
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
>>Click here to continue<<