TG Telegram Group & Channel
P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2 | United States America (US)
Create: Update:

🛑ማነው ሀገሩን ሚወድ

እኔ ሀገሬን እወዳለው ሚል ሰው በሙሉ ከኛ ከ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጎን መቆሞ አለበት❗️


⚠️ ሀገርን ከዝርክረክ አመራሮች የማዳን ዘመቻ




✳️ ውድ ቅሬታችን ይሰማ ግሩፕ አባላቶች በሙሉ እና ሌሎችም ጉዳዩ እኔንም ይመለከተኛል ምትሉ ተማሪዎች
እንደምታውቁት ሀሙስ ለት ሰልፍ በመውጣት ቅሬታችንን ለሚመለከተው አካል ለትምህርት ሚኒስቴር አሰምተን ነበር በተጨማራም ተወካዮቻችን ገብተው በደንብ ቅሬታችንን ገልፀውላቸው ነበር በመቀጠል የነሱን ቅሬታ ሰምቶ ትምህርት ሚኒስቴር ሰልፍ የወጣውን ተማሪ ለማነጋገር ወደ ግቢ አስገብተው አነጋግረውን ጥያቄ ጠይቀናቸው እንደነበር ይታወቃል ከጥያቄዎቹ ውስጥም ፈተናው ተሰርቋል የሚል ነበር እነሱም ፈተናው ተሰርቋል ያላቹበትን data analaysis ሰርታቹ አምጡ እስከ ቅዳሜ አልያም ሰኞ በተወካዮቻቹ አማካኝነት መልስ እንሰጣለን ብለው እዛ የነበረውን ተማሪ ወደ ቤቱ እንዲሄድ ማድረጋቸው ይታወቃል። ከዛ ድረስ ያለው ቀን ሰኞ ደረሰ ለሰኞ የተቀጠሩት ተወካዮቻችንም መልሱን ለመስማት ትምህርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ደረሱ ውስጥም በመግባት ሲያነጋግሩ በስረሀት አላስተናገዷቸውም በል እንደውም መረጃቹ እየተጣራ ነው ፈተና እና ምዘና ኤጀንሲ ሂዱ በማለት ለማንገላታት ሞከሩ ተወካዮቻችንም ወደ ፈተና ምዘና ኤጀንሲ ሄዱ እዛ ሲሄዱ ግን የገጠማቸው አሳፋሪ እና አፀያፊ ነገር ነበር። ከአንድ የተማረ ትውልድ እፈጥራለው ከሚል ግለሰብ ማዮጣ ማይጠበቅ ነገር ነው የተመለከቱት

🚫ከተባሉት አሳፋሪ ነገር በጥቂቱ

1⃣ ተማሪዎቹ ለኤንጀንሲውን ዋና ዳይርክተር ከማስረጃ ጋር የመጡበትን አላማ ለማስረዳት ቢሞክሩም ውጡልጥ ከቢሮዬ በማለት ተማሪዎቹን አሶጥተዋቸዋል።

2⃣ ተማሪዎቹ ተገቢውን ምላሽ ባለማግኘታቸው እሳቸውን እስከ ምሽቱ 11 ሰዓት በመጠበቅ ለማነጋገር ድጋሚ ቢጥሩም ከአንድ ሚኒስቴር በማይጠበቅ መልኩ ተማሪዎችን የመስደብ እና አልፎም የማንቋሸሽ ስራ ሰርተዋል።

3⃣ ተማሪዎቹ ፈተናው እንደተሰረቀ ሚያሳይ መረጃ ቢያመጡም ዳርይክተሩ ግን አልተሰረቀም የያዛቹት መረጃ የውሸት ነው። በማለት የውሸት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።

4⃣ ተማሪዎቹ የተማሪ ሞራል እየተጎዳ ነው ተማሪ እራሱን እያጠፋ ነው ተማሪዎች ስነ ልቦናዊ ጉዳት እየደረሰባቸው ነው ብለው ለማስረዳት ሲሞክሩ ሚኒስተሩ እንዲህ ብለው ለተማሪው ምላሽ ተሰጥቷል

"ያላቹት አፍራካ ወስጥ ነው ከዛ ሲቀጥል ደሞ ethiopia ውስጥ"
በማለት ለተማሪዎቹ መልስ ሰጥተዋል።

⚠️ይህ ማለት ምን አይነት መልስ እንደሆነ ይብራራልን

5⃣ ዳይርክተሩ ካወሩት በጣም ሚገርመው part

" apptitude ፈተና እንደወጣ አውቂያለው እዚ ቁጭ ብዬ ደረሰኝ መልስ አሉ ከዛ ወዲያውኑ ፕሮፈሰር ጠራውና የapptitude መልስ የሰሩትን ፕሮፌሰር ጠርቼ ይህን ነገር እስኪ እዩት ብዬ አሳየዋቸው ይላሉ በtelegram የተላከውን መልስ እና መልሱ ሲሰራ 56 መጣ እና 56 የመጣውን ውጤት የተማሪውን ውጤት affect ስለ ማያረግ ተማሪዎቹ እንዲሰሩት ግሩፑን ተውኩት "በማለት ፈተናውን መሰረቁን እራሳቸው ተናግረዋል።

ሌሎችም የተባሉ ነገሮች አሉ


እኔ ይህን አሳፋሪ እና ቆሻሻ መልስ ስሰማ በጣም ነው ያፈርኩት በጣም ግን አሁን እኛ ማድረግ ያለብን ቀጣዩ ትውልድ የኛው ወንድም እና እህቶች ናቸው እና እነዚ አመራር ላይ ያሉት ደሞ ተማሪውን መግደል ነው የያዙት ስለዚ ይሄ ነገር በኛ ሊበቃ ይገባል የኛ ውጤት ባይስተካከልም ይህን ነገር ግን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እኛ ማስቆም አለብን ሀገራችንን ምኖዳት ከሆነ በነዚ ዝርክርክ አመራሮች ምክንያት የነገው ትውልድ መጥፋት ስለሌለበት ሁላችንም ተባብረን የሚከፈለውን መስዋትነት ከፍለን እስከ በላይ አካል ሄደን ይህን የነዚን ትውልድ አጥፊ አመራራሮችን ቆሻሻ ስራ ገሀድ በመውጣት አይደለም ትምህርት ሚኒስቴር ቀበሌ እንኳ እንዳይደርሱ ማረግ አለብን

👉ሁላቹም ከጎናችን ልትቆሙ ይገባል❗️

ነገ እኛ ላይ የተፈፀመው እናንተም ላይ ሆነ ሌሎች ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ ይህ ነገር ከመፈፀሙ በፊት "ሳይቃጠል በቅጠል ነውና "ነገሩ ሀገር ሚወድ ሰው በሙሉ ከኛ ጎን ለቆም ይገባል።


🛑ይህ ነገር በኛ ይብቃ🚫

ይብቃ❗️
ይብቃ ❗️❗️
ይብቃ ❗️❗️❗️
ይብቃ❗️❗️❗️❗️


ፍትህ ለ 12 ክፍል ተማራዎች

justice for grade 12 students




@keratachn12

🛑ማነው ሀገሩን ሚወድ

እኔ ሀገሬን እወዳለው ሚል ሰው በሙሉ ከኛ ከ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጎን መቆሞ አለበት❗️


⚠️ ሀገርን ከዝርክረክ አመራሮች የማዳን ዘመቻ




✳️ ውድ ቅሬታችን ይሰማ ግሩፕ አባላቶች በሙሉ እና ሌሎችም ጉዳዩ እኔንም ይመለከተኛል ምትሉ ተማሪዎች
እንደምታውቁት ሀሙስ ለት ሰልፍ በመውጣት ቅሬታችንን ለሚመለከተው አካል ለትምህርት ሚኒስቴር አሰምተን ነበር በተጨማራም ተወካዮቻችን ገብተው በደንብ ቅሬታችንን ገልፀውላቸው ነበር በመቀጠል የነሱን ቅሬታ ሰምቶ ትምህርት ሚኒስቴር ሰልፍ የወጣውን ተማሪ ለማነጋገር ወደ ግቢ አስገብተው አነጋግረውን ጥያቄ ጠይቀናቸው እንደነበር ይታወቃል ከጥያቄዎቹ ውስጥም ፈተናው ተሰርቋል የሚል ነበር እነሱም ፈተናው ተሰርቋል ያላቹበትን data analaysis ሰርታቹ አምጡ እስከ ቅዳሜ አልያም ሰኞ በተወካዮቻቹ አማካኝነት መልስ እንሰጣለን ብለው እዛ የነበረውን ተማሪ ወደ ቤቱ እንዲሄድ ማድረጋቸው ይታወቃል። ከዛ ድረስ ያለው ቀን ሰኞ ደረሰ ለሰኞ የተቀጠሩት ተወካዮቻችንም መልሱን ለመስማት ትምህርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ደረሱ ውስጥም በመግባት ሲያነጋግሩ በስረሀት አላስተናገዷቸውም በል እንደውም መረጃቹ እየተጣራ ነው ፈተና እና ምዘና ኤጀንሲ ሂዱ በማለት ለማንገላታት ሞከሩ ተወካዮቻችንም ወደ ፈተና ምዘና ኤጀንሲ ሄዱ እዛ ሲሄዱ ግን የገጠማቸው አሳፋሪ እና አፀያፊ ነገር ነበር። ከአንድ የተማረ ትውልድ እፈጥራለው ከሚል ግለሰብ ማዮጣ ማይጠበቅ ነገር ነው የተመለከቱት

🚫ከተባሉት አሳፋሪ ነገር በጥቂቱ

1⃣ ተማሪዎቹ ለኤንጀንሲውን ዋና ዳይርክተር ከማስረጃ ጋር የመጡበትን አላማ ለማስረዳት ቢሞክሩም ውጡልጥ ከቢሮዬ በማለት ተማሪዎቹን አሶጥተዋቸዋል።

2⃣ ተማሪዎቹ ተገቢውን ምላሽ ባለማግኘታቸው እሳቸውን እስከ ምሽቱ 11 ሰዓት በመጠበቅ ለማነጋገር ድጋሚ ቢጥሩም ከአንድ ሚኒስቴር በማይጠበቅ መልኩ ተማሪዎችን የመስደብ እና አልፎም የማንቋሸሽ ስራ ሰርተዋል።

3⃣ ተማሪዎቹ ፈተናው እንደተሰረቀ ሚያሳይ መረጃ ቢያመጡም ዳርይክተሩ ግን አልተሰረቀም የያዛቹት መረጃ የውሸት ነው። በማለት የውሸት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።

4⃣ ተማሪዎቹ የተማሪ ሞራል እየተጎዳ ነው ተማሪ እራሱን እያጠፋ ነው ተማሪዎች ስነ ልቦናዊ ጉዳት እየደረሰባቸው ነው ብለው ለማስረዳት ሲሞክሩ ሚኒስተሩ እንዲህ ብለው ለተማሪው ምላሽ ተሰጥቷል

"ያላቹት አፍራካ ወስጥ ነው ከዛ ሲቀጥል ደሞ ethiopia ውስጥ"
በማለት ለተማሪዎቹ መልስ ሰጥተዋል።

⚠️ይህ ማለት ምን አይነት መልስ እንደሆነ ይብራራልን

5⃣ ዳይርክተሩ ካወሩት በጣም ሚገርመው part

" apptitude ፈተና እንደወጣ አውቂያለው እዚ ቁጭ ብዬ ደረሰኝ መልስ አሉ ከዛ ወዲያውኑ ፕሮፈሰር ጠራውና የapptitude መልስ የሰሩትን ፕሮፌሰር ጠርቼ ይህን ነገር እስኪ እዩት ብዬ አሳየዋቸው ይላሉ በtelegram የተላከውን መልስ እና መልሱ ሲሰራ 56 መጣ እና 56 የመጣውን ውጤት የተማሪውን ውጤት affect ስለ ማያረግ ተማሪዎቹ እንዲሰሩት ግሩፑን ተውኩት "በማለት ፈተናውን መሰረቁን እራሳቸው ተናግረዋል።

ሌሎችም የተባሉ ነገሮች አሉ


እኔ ይህን አሳፋሪ እና ቆሻሻ መልስ ስሰማ በጣም ነው ያፈርኩት በጣም ግን አሁን እኛ ማድረግ ያለብን ቀጣዩ ትውልድ የኛው ወንድም እና እህቶች ናቸው እና እነዚ አመራር ላይ ያሉት ደሞ ተማሪውን መግደል ነው የያዙት ስለዚ ይሄ ነገር በኛ ሊበቃ ይገባል የኛ ውጤት ባይስተካከልም ይህን ነገር ግን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እኛ ማስቆም አለብን ሀገራችንን ምኖዳት ከሆነ በነዚ ዝርክርክ አመራሮች ምክንያት የነገው ትውልድ መጥፋት ስለሌለበት ሁላችንም ተባብረን የሚከፈለውን መስዋትነት ከፍለን እስከ በላይ አካል ሄደን ይህን የነዚን ትውልድ አጥፊ አመራራሮችን ቆሻሻ ስራ ገሀድ በመውጣት አይደለም ትምህርት ሚኒስቴር ቀበሌ እንኳ እንዳይደርሱ ማረግ አለብን

👉ሁላቹም ከጎናችን ልትቆሙ ይገባል❗️

ነገ እኛ ላይ የተፈፀመው እናንተም ላይ ሆነ ሌሎች ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ላይ ይህ ነገር ከመፈፀሙ በፊት "ሳይቃጠል በቅጠል ነውና "ነገሩ ሀገር ሚወድ ሰው በሙሉ ከኛ ጎን ለቆም ይገባል።


🛑ይህ ነገር በኛ ይብቃ🚫

ይብቃ❗️
ይብቃ ❗️❗️
ይብቃ ❗️❗️❗️
ይብቃ❗️❗️❗️❗️


ፍትህ ለ 12 ክፍል ተማራዎች

justice for grade 12 students




@keratachn12


>>Click here to continue<<

P H O E N I X B A T C H 2 k 1 2




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)