"እውነት ከሰባት ምድር በታች ቢቀብሩት መዝለቁ አይቀርም፤ ሀሰትን ከሰባት ሰማይ በላይ ቢሰቅሉት መውረዱ አይታበይም።"
*ይህ ንግግር የታላቁ ሸየኹል አላማ ሰይዲ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ ነው፤ በዘመናችን የምናየውም የውሸትን ከፍ ብሎ መሰቀል ቢሆንም፡ አልሀምዱሊላህ እያደር እውነት እራሷን እየገለጠች ነው።
@abduftsemier
@abduftsemier
>>Click here to continue<<