"እንደ ሃይማኖት ያለንበት ደረጃ የማንም አይሁድ መጫወቻ የውርጋጥ አፍ መክፈቻ ሁነናል፤ ሶሪያ፣ ኢራቅ፣ የመን፣ ፍልስጤም.. ወዘተ እየሆነ ያለው ይሄው ነው። በቁጥር አንሰን አይደለም ግን ታላቁ ነብይ ሰዐወ እንዳሉት "የባህር ላይ አረፋ ሆነናል.."። መስጂድ ገብቼ ኢማኔን ላድስ ስትል የእገሌ ግሩፕ እያሉ ግራ ያጋቡሀል፤ ኹሩጅ ስትል የእነንትና ጀመዓ እያሉ ይወሰውሱሀል። ሌላው እንደ ሀገር ያለንበት አዘቅት እጅግ የከፋ ነው፤ ነገ የአላህ ነው እንጂ ነገን የሚያጨልም በሚመሰል መልኩ ነው እየተሰራ ያለው። ከዚህ ሁሉ መውጣት የሚቻለው እራስህን በመገንባትና ለቁርዐን፣ ለአዝካር ጊዜ መስጠት ይገባል.. የሆኖ ሆኖ ብሩህ የሆነውን ቀን አላህ ያሳየን።"
አላሁመ ሷሊ አላ ሀቢቢከል ሙስጠፋ!
@abduftsemier
@abduftsemier
>>Click here to continue<<