TG Telegram Group & Channel
Zemedkun Bekele (ዘመዴ) | United States America (US)
Create: Update:

መልካም… እንደተለመደው ከምስጋና ቀጥሎ የምንሄደው ወደተለመደው ተናፋቂ ቃርያ በሚጥሚጣ ወደ ሆነችዋ ርዕሰ አንቀጻችን ይሆናል።

"…ትግራይ ውዝፍ ደሞዝ የለም። በደቡብ ለመምህራን የሚከፈል ደሞዝ ጠፍቶ መምህራን የቀን ሥራ ፍለጋ እየሮጡ የማስተማሩን ሥራ አቁመዋል። አንዳንድ መሥሪያ ቤቶች ደሞዝ አዘግይተው መክፈል ጀምረዋል። ዐማራ ክልል ለሠራተኛ ደሞዝ ለመክፈል "ነጠላ ዘርግቶ መለመን" ነው የቀረው። ባንኮች ለደንበኞች የሚከፍሉት ካሽ አጥሯቸው ተቸግረዋል። ብድር ማበደርም አቁመዋል። ሌሎች ክልሎች ደቅቀው ኦሮሚያን በሀብት ማንበሻበሹን ተያይዘዋል። ብሩ እነ በተለይ ጅማዎቹ እነ መንሱር ጀማል እጅ ሰተት ብሎ ገብቷል።

"…በኦሮሚያ ግን የኦቦ ሽመልስ ስንቄ ባንክ የካሽ እጥረት የለበትም። እንደ ጉድ ይታተማል። እንደ ጉድ ይበተናል። ህፃናት እጅ የወደቀች ሀገር እየማቀቀች ነው። ዶላር 120 ሲገባ ደግሞ አበቃ፣ አለቀልን።

"…ለማንኛውም የዛሬ ርዕሰ አንቀጼ ይሄ አይደለም። በሚታተመውና እንደ ጉድ ለኦሮሞ ስለተበተነው ገንዘብ አይደለም የማወራው። የዛሬው ርዕሰ አንቀጼም የእቡይ አሕመድን ቀጣይ ሴራ ማፍረሱ ላይ ነው የሚያውጠነጥነው። የዘገየሁትም ለዚያ ነው።

• አላችሁ አይደል ጉበዝ…?

መልካም… እንደተለመደው ከምስጋና ቀጥሎ የምንሄደው ወደተለመደው ተናፋቂ ቃርያ በሚጥሚጣ ወደ ሆነችዋ ርዕሰ አንቀጻችን ይሆናል።

"…ትግራይ ውዝፍ ደሞዝ የለም። በደቡብ ለመምህራን የሚከፈል ደሞዝ ጠፍቶ መምህራን የቀን ሥራ ፍለጋ እየሮጡ የማስተማሩን ሥራ አቁመዋል። አንዳንድ መሥሪያ ቤቶች ደሞዝ አዘግይተው መክፈል ጀምረዋል። ዐማራ ክልል ለሠራተኛ ደሞዝ ለመክፈል "ነጠላ ዘርግቶ መለመን" ነው የቀረው። ባንኮች ለደንበኞች የሚከፍሉት ካሽ አጥሯቸው ተቸግረዋል። ብድር ማበደርም አቁመዋል። ሌሎች ክልሎች ደቅቀው ኦሮሚያን በሀብት ማንበሻበሹን ተያይዘዋል። ብሩ እነ በተለይ ጅማዎቹ እነ መንሱር ጀማል እጅ ሰተት ብሎ ገብቷል።

"…በኦሮሚያ ግን የኦቦ ሽመልስ ስንቄ ባንክ የካሽ እጥረት የለበትም። እንደ ጉድ ይታተማል። እንደ ጉድ ይበተናል። ህፃናት እጅ የወደቀች ሀገር እየማቀቀች ነው። ዶላር 120 ሲገባ ደግሞ አበቃ፣ አለቀልን።

"…ለማንኛውም የዛሬ ርዕሰ አንቀጼ ይሄ አይደለም። በሚታተመውና እንደ ጉድ ለኦሮሞ ስለተበተነው ገንዘብ አይደለም የማወራው። የዛሬው ርዕሰ አንቀጼም የእቡይ አሕመድን ቀጣይ ሴራ ማፍረሱ ላይ ነው የሚያውጠነጥነው። የዘገየሁትም ለዚያ ነው።

• አላችሁ አይደል ጉበዝ…?


>>Click here to continue<<

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)









Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)