TG Telegram Group & Channel
Zemedkun Bekele (ዘመዴ) | United States America (US)
Create: Update:

እንደ ፎከሩት እየተበቀሏት ነው።

"…የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ንብረት የሆነውን በተለምዶ የመሐሙድ ሙዚቃ ቤት ተብሎ የሚታወቀውን ህንፃ በወታደር "መንገድ ዘግተው" አቧራ የዓድዋ ሚዝየሙን እንዳያቆሽሸው የእሳት አደጋ ማጥፊያ መኪና አምጥተው ቅርሱን እያፈረሱት እንደሆነ ተነግሯል። ኤትአባታችን።

"…በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት በሐረር ከተማ ከተማም የሚገኘው ጥንታዊው እንቁላል ቤት ወይም የቀድሞ እስታስቲክስ ቢሮ የነበረበት እስከ 2016 ዓም ድረስ የግብር አበል ለቤተ ክርስቲያኒቱ ግብር እየከፈለበት የነበረውንና በሕግ አግባብ በፍርድ ቤት እግድ ያለበትን የቤተ ክርስቲያኒቱን የግል ቅርስ ጥንታዊ እና ታሪካዊ ቤት እንዲሁ "የምን አባቱ ፍርድ ቤት ነው" በማለት ግሬደር አምጥተው በጉልበት ማፍረሳቸው ተነግሯል።

ቤተ ክህነቱ፦ በፍርድ ቤት የተያዘ ሕጋዊ ንብረታችንን አኮ ነው።

ኦሮሙማው ወሐረሪማ፦ የምን አባታችሁ ፍርድ ቤት ነው ምድረ ነፍጠኛ ሁላ።

ቤተ ክህነቱ፦ ለምንድነው የምታፈርሱት…?

ኦሮሙማ ወሐረሪማ፦ ለብልፅግና ጽሕፈት ቤት ህንጻ ልንሠራበት።

"…የኦሮሞ እስላሞቹና ጴንጤዎቹ ወንዶች ናቸው። ታግለው ሥልጣን ይዘው ይሄን ቡካቲያም ኦርቶዶክሳዊ ወገኔን ሽንቱን ያስጨርሱታል። የምንአባክ ሕግ አለ ሐረሪማም… ? አይ አደሬ… አሸናፊ ሁሌም ጌታ ኖ፣ አለቃ ኖ…

• እኛ ግን አናሳዝንም ወይ…?

እንደ ፎከሩት እየተበቀሏት ነው።

"…የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ንብረት የሆነውን በተለምዶ የመሐሙድ ሙዚቃ ቤት ተብሎ የሚታወቀውን ህንፃ በወታደር "መንገድ ዘግተው" አቧራ የዓድዋ ሚዝየሙን እንዳያቆሽሸው የእሳት አደጋ ማጥፊያ መኪና አምጥተው ቅርሱን እያፈረሱት እንደሆነ ተነግሯል። ኤትአባታችን።

"…በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት በሐረር ከተማ ከተማም የሚገኘው ጥንታዊው እንቁላል ቤት ወይም የቀድሞ እስታስቲክስ ቢሮ የነበረበት እስከ 2016 ዓም ድረስ የግብር አበል ለቤተ ክርስቲያኒቱ ግብር እየከፈለበት የነበረውንና በሕግ አግባብ በፍርድ ቤት እግድ ያለበትን የቤተ ክርስቲያኒቱን የግል ቅርስ ጥንታዊ እና ታሪካዊ ቤት እንዲሁ "የምን አባቱ ፍርድ ቤት ነው" በማለት ግሬደር አምጥተው በጉልበት ማፍረሳቸው ተነግሯል።

ቤተ ክህነቱ፦ በፍርድ ቤት የተያዘ ሕጋዊ ንብረታችንን አኮ ነው።

ኦሮሙማው ወሐረሪማ፦ የምን አባታችሁ ፍርድ ቤት ነው ምድረ ነፍጠኛ ሁላ።

ቤተ ክህነቱ፦ ለምንድነው የምታፈርሱት…?

ኦሮሙማ ወሐረሪማ፦ ለብልፅግና ጽሕፈት ቤት ህንጻ ልንሠራበት።

"…የኦሮሞ እስላሞቹና ጴንጤዎቹ ወንዶች ናቸው። ታግለው ሥልጣን ይዘው ይሄን ቡካቲያም ኦርቶዶክሳዊ ወገኔን ሽንቱን ያስጨርሱታል። የምንአባክ ሕግ አለ ሐረሪማም… ? አይ አደሬ… አሸናፊ ሁሌም ጌታ ኖ፣ አለቃ ኖ…

• እኛ ግን አናሳዝንም ወይ…?


>>Click here to continue<<

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)








Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)