🏃♀️🏃♀️🏃♀️🏃♀️ የእግድነት ጥሪ! 🏃♀️🏃♀️🏃♀️🏃♀️
ተስፋ ኢትዮጵያ_HOPE ETHIOPIA_ማክሰኞ መጋቢት 20 በቫምዳስ ሲነማ #ከሰዓት ከ9:30 ጀምሮ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ "ለሰላም እሮጣለሁ (እገሰግሳለሁ)_I_MARCH FOR PEACE_የተሰኘ ታላቅ ድግስ/የማነቃቂያ መድረቅ በልዩነት ይዞሎት ቀርቧል።
በመርሀግብሩ ሴት ሚኒስትሮች ፣ አምባሳደሮች, ሴት ተፅዕኖ ፈጣሪዎች, አርቲስቶች ፣ ሞዴሎች ፣ ዲፕሎማቶች አምባሳደሮች ይገኛሉ በዚህ ድንቅና ታሪካዊ መርሀግብር ለመሳተፍ የምትፈልጉ ሀምሳ (50) ሴቶች የመግቢያ ትኬት ፣ የተሳትፎ የምስክር ወረቀት በክብር ያዘጋጀንልዎት በመሆኑን ቀድማችሁ በመመዝገብ የተሳትፎ ፈቃድ እንድታገኙ በትህትና እናሳስባለን። እንዳይረሱ ማክሰኞ መጋቢት 20, ከ 8:30 ጀምሮ እንዳይረሱ!!!
👉 ማስታዎሻ አድራሻ በቫምዳስ ሲነማ
#ሴቷ #ትችላለች!!!
👪ሴቶችን ለሰላም በማንቃት የሀገራችንን ሰላም ዕውን እናደርጋለን።
#የሴቶች #አለም #የሰላምና የተስፋ ናት!_ልዩነህ ታምራት!
⏰ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0923706307 ይደውሉ
>>Click here to continue<<