በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተሠጠ መግለጫ!
በወቅታዊው በማኅበራዊ ሚዲያ እየተካሄደ ያለው የሃይማኖት ትንኮሳ ከማን እንደተጀመረ በግልጽ አስቀምጣችኃል፥ እውነት ነው ግለሰቡ ኦርቶዶክስን አይወክልም። ግለሰቡን በጭፍን የሚከተሉ ጀሌዎቹንም ልክ ማስገባት አለባችሁ። ሰው አመዛዝኖ ይፈርዳል በደንብ ታዝባችኃል እናመሰግናለን።
ሌሎቻችን ሼር እናድርገው!
>>Click here to continue<<