Create: Update:
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ እና የሥራ አውደ-ርዕይ ተከፍቷል።
አውደ ርዕዩ ዛሬን ጨምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተለያዩ መምህራን እና ተማሪዎች የተሠሩ የምርምር ውጤቶች ይቀርባሉ ተብሏል።
አውደ ርዕዩ ተመራቂዎችን ወደፊት ከሚቀጥሯቸው ተቋማት ጋር የሚያገናኝ መድረክ እንደሚሆንም ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ አምስት ዓመታት ተግባራዊ በሚያደርገው ስትራቴጂክ ዕቅድ ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት ከፍተኛ ትኩረት መሰጠቱን የተቋሙ ተ/ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
@tikvahuniversity
>>Click here to continue<<
Tikvah-University