ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአክሰስ ሚኒ-ስኮላርሺፕ ፕሮግራም ተማሪዎችን አስመርቋል።
ተማሪዎቹ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ እና በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ላለፉት ሁለት ዓመታት የተሰጠውን ትምህርት ተከታትለው አጠናቀዋል።
50 የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ስልጠናቸውን አጠናቀው ሰርተፊኬት እነደተበረከተላቸው ተገልጿል።
@tikvahuniveristy
>>Click here to continue<<