Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2024-05-23/post/TikvahUniversity/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
23 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ እየተካሔደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሮቦፌስት ውድድር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ @Tikvah-University
TG Telegram Group & Channel
Tikvah-University | United States America (US)
Create: Update:

23 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ እየተካሔደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሮቦፌስት ውድድር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡

አብርሆት ቤተ-መፃሕፍት ከአቦጊዳ የሮቦቲክስ ቴክኖሎጂ ማዕከል ጋር በመተባበር እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ በውድድሩ እየተሳተፉ መሆኑ ተሰምቷል፡፡

በዩናይትድ ስቴትስ ሚችጋን ላውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ በሚገኘው ውድድር 23 ታዳጊዎች ኢትዮጵያን ወክለው በተለያዩ ዘርፎች እየተሳተፉ እንደሆነ ታውቋል።

ግንቦት 5/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ በሚጠበቀው ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር፤ ኢትዮጵያውያኑ ታዳጊዎቹ የሚያሸንፉ ከሆነ በሚችጋን ላውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለመቀጠል የሚያስችላቸውን ነፃ የትምህርት ዕድል እንደሚያገኙ ተገልጿል።

@tikvahuniversity

23 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ እየተካሔደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሮቦፌስት ውድድር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡

አብርሆት ቤተ-መፃሕፍት ከአቦጊዳ የሮቦቲክስ ቴክኖሎጂ ማዕከል ጋር በመተባበር እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ በውድድሩ እየተሳተፉ መሆኑ ተሰምቷል፡፡

በዩናይትድ ስቴትስ ሚችጋን ላውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ በሚገኘው ውድድር 23 ታዳጊዎች ኢትዮጵያን ወክለው በተለያዩ ዘርፎች እየተሳተፉ እንደሆነ ታውቋል።

ግንቦት 5/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ በሚጠበቀው ዓለም አቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር፤ ኢትዮጵያውያኑ ታዳጊዎቹ የሚያሸንፉ ከሆነ በሚችጋን ላውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለመቀጠል የሚያስችላቸውን ነፃ የትምህርት ዕድል እንደሚያገኙ ተገልጿል።

@tikvahuniversity


>>Click here to continue<<

Tikvah-University






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)