TG Telegram Group & Channel
Tefsir.mohammedzainzh | United States America (US)
Create: Update:

فعن أبي هريرة  قال: قبّل رسول الله ﷺ الحسن بن علي وعنده الأقرع بن حابس التميمي جالسًا، فقال الأقرع: إن لي عشرة من الولد ما قبّلت منهم أحدًا، فنظر إليه رسول الله ﷺ ثم قال: من لا يَرحم لا يُرحم.

متفق عليه.


አቡ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፈው፡ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) አል-ሐሰን ብን ዓልይ (ረዐ)ን ሳሙት፡ አል-አቅራዕ ቢን ሀቢስ አል-ተሚሚይም ከጎናቸውም ተቀምጦ ነበር። ከዛም አል-አቅራእ እንዲህ አለ፡- እኔ አስር ልጆች አሉኝ አንዳቸውንም ግን ሰሚያቸው አላውቅም አለ ከዚያም የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ"ያላዘነ አይታዘንለትም"።

ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል

#ሀዲስ
#ሙሀመድ
#ሸይኽ
#ሙሀመድዘይን
#አጫጭርሀዲሶች

Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
فعن أبي هريرة  قال: قبّل رسول الله ﷺ الحسن بن علي وعنده الأقرع بن حابس التميمي جالسًا، فقال الأقرع: إن لي عشرة من الولد ما قبّلت منهم أحدًا، فنظر إليه رسول الله ﷺ ثم قال: من لا يَرحم لا يُرحم.

متفق عليه.


አቡ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፈው፡ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) አል-ሐሰን ብን ዓልይ (ረዐ)ን ሳሙት፡ አል-አቅራዕ ቢን ሀቢስ አል-ተሚሚይም ከጎናቸውም ተቀምጦ ነበር። ከዛም አል-አቅራእ እንዲህ አለ፡- እኔ አስር ልጆች አሉኝ አንዳቸውንም ግን ሰሚያቸው አላውቅም አለ ከዚያም የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ"ያላዘነ አይታዘንለትም"።

ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል

#ሀዲስ
#ሙሀመድ
#ሸይኽ
#ሙሀመድዘይን
#አጫጭርሀዲሶች


>>Click here to continue<<

Tefsir.mohammedzainzh




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)