🚩 ከሐበሻ ምድር ፈልቆ ምዕራብ ህንድ ላይ በነገሠው ማሊክ አምባር ሕይወት ዙሪያ በኦማር ሑሴን ዐሊ ተዘጋጅቶ በኪዳኔ መካሻ ወደአማርኛ የተተረጎመው "ማሊክ አምባር፡ ከቀንበር እስከ መንበር" የተሰኘው መጽሐፍ የዛሬ ዳሰሳችን ርዕስ ነው። ከአንትሮፖሎጂ ምሁሩ ሙሐመድ አወል ሐጎስ ጋር የሚከተለውን የዳሰሳ ቆይታ አድርገናል።
.
🥎 Enjoy! | Like | Share | Subscribe👇
.
📚 [ https://youtube.com/live/_GBu5oSFZPg ]
.
#የመጽሐፍትዳሰሳ #ማሊክአምባር #የተዘለሉታሪኮች #ሕንድ #ዴካን #ዓዳል #ሐረርጌ #ቶክኢትዮጵያ
>>Click here to continue<<