TG Telegram Group & Channel
MuhammedSirage M/Nur TextPosts | United States America (US)
Create: Update:

“በሁሉም ሃገራት - በሒጃዝ፣ በዒራቅ፣ በሻም፣ በየመን፣… ያሉ ዑለማዎችን አግኝተናል። ከመዝሀባቸው ውስጥ … አላህ - ዐዘ ወጀል - እራሱን በቁርኣኑ፣ እንዲሁም በመልእክተኛው ﷺ አንደበት እንደተገለፀው - ያለ እንዴት - ከፍጡሩ ተለይቶ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ማመን ነው። [ላለካኢ፡ ቁ. 321]
9. ኢብኑ ቁተይባህ (276 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
وَالْأُمَمُ كُلُّهَا -عَرَبِيُّهَا وَعَجَمِيُّهَا- تَقُولُ: إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى فِي السَّمَاءِ مَا تُرِكَتْ عَلَى فِطَرِهَا وَلَمْ تُنْقَلْ عَنْ ذَلِكَ بِالتَّعْلِيمِ
“ህዝቦች በሙሉ ዐረቡም ሌላውም አላህ በሰማይ ነው ይላሉ። በተፈጥሯቸው ላይ እስከተተውና ከዚህ ላይ በስብከት እስካልተወሰዱ ድረስ።” [ተእዊሉ ሙኽተለፊል ሐዲሥ፡ 395]
10. አልኢማሙ ዳሪሚይ (280 ሂ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-
قد اتَّفقتِ الكلمةُ مِنَ المسلمينَ أنَّ اللهَ فَوْقَ عَرْشِهِ فَوْقَ سَمَاوَاتِهِ
“አላህ ከዐርሹ በላይ ከሰማያቱ በላይ እንደሆነ የሙስሊሞች አቋም ተስማምቷል።” [ረድ ዐለል ጀህሚያ፡ 1/340] [ነቅዱ ዳሪሚ፡ 120]
=
(ኤዲት ተደርጓል።)
(ኢብኑ ሙነወር፡ የካቲት 24/ 2014)
https://hottg.com/IbnuMunewor

“በሁሉም ሃገራት - በሒጃዝ፣ በዒራቅ፣ በሻም፣ በየመን፣… ያሉ ዑለማዎችን አግኝተናል። ከመዝሀባቸው ውስጥ … አላህ - ዐዘ ወጀል - እራሱን በቁርኣኑ፣ እንዲሁም በመልእክተኛው ﷺ አንደበት እንደተገለፀው - ያለ እንዴት - ከፍጡሩ ተለይቶ ከዐርሹ በላይ እንደሆነ ማመን ነው። [ላለካኢ፡ ቁ. 321]
9. ኢብኑ ቁተይባህ (276 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡-
وَالْأُمَمُ كُلُّهَا -عَرَبِيُّهَا وَعَجَمِيُّهَا- تَقُولُ: إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى فِي السَّمَاءِ مَا تُرِكَتْ عَلَى فِطَرِهَا وَلَمْ تُنْقَلْ عَنْ ذَلِكَ بِالتَّعْلِيمِ
“ህዝቦች በሙሉ ዐረቡም ሌላውም አላህ በሰማይ ነው ይላሉ። በተፈጥሯቸው ላይ እስከተተውና ከዚህ ላይ በስብከት እስካልተወሰዱ ድረስ።” [ተእዊሉ ሙኽተለፊል ሐዲሥ፡ 395]
10. አልኢማሙ ዳሪሚይ (280 ሂ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-
قد اتَّفقتِ الكلمةُ مِنَ المسلمينَ أنَّ اللهَ فَوْقَ عَرْشِهِ فَوْقَ سَمَاوَاتِهِ
“አላህ ከዐርሹ በላይ ከሰማያቱ በላይ እንደሆነ የሙስሊሞች አቋም ተስማምቷል።” [ረድ ዐለል ጀህሚያ፡ 1/340] [ነቅዱ ዳሪሚ፡ 120]
=
(ኤዲት ተደርጓል።)
(ኢብኑ ሙነወር፡ የካቲት 24/ 2014)
https://hottg.com/IbnuMunewor


>>Click here to continue<<

MuhammedSirage M/Nur TextPosts






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)