Create: Update:
አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
-በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ውብ እና አስደናቂ ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል እና እሴቶች ባለቤት መሆኗን ገልጸዋል።
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በቀረጽነው የለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ድልብ የሆኑ የማኅበራዊ እሴቶቻችንን በማጎልበት የማኅበራዊ ልማታችንን ማጠናከር እና በሀገራችን ያሉ የቱሪዝም ፀጋዎችን በማልማት የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ መገንባት ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል።
በዚህ የለውጥ ዓመታት ጉዞ ውስጥ በበርካታ የአገራችን አካባቢዎች የሚገኙ የሕዝባችንን መልካም እሴቶች የሚያጠናክሩ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለመገንባት የሚያስችሉ ባህሎቻችን እና እሴቶቻችንን በማጎልበት ረገድ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ ሲሉም አክለዋል።
በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በማይዳሰስ ቅርስነት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የተመዘገበው የሸዋል ዒድ (ሹዋሊድ) ባህላዊ ክብረ በዓል አንዱ እንደሆነ ነው የገለጹት።
በመሆኑም ይህ በዓል በሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን ከማጎልበት አንፃር ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነም አመልክተዋል።
በተጨማሪም ሹዋሊድ ሐረር የምትታወቅበት የአብሮነት እና የመቻቻል እሴትም ጎልቶ የሚታይበት የከተማዋ ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችም በጋራ የሚሳተፉበት ባህላዊ ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
-በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ውብ እና አስደናቂ ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል እና እሴቶች ባለቤት መሆኗን ገልጸዋል።
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በቀረጽነው የለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ድልብ የሆኑ የማኅበራዊ እሴቶቻችንን በማጎልበት የማኅበራዊ ልማታችንን ማጠናከር እና በሀገራችን ያሉ የቱሪዝም ፀጋዎችን በማልማት የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ መገንባት ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል።
በዚህ የለውጥ ዓመታት ጉዞ ውስጥ በበርካታ የአገራችን አካባቢዎች የሚገኙ የሕዝባችንን መልካም እሴቶች የሚያጠናክሩ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለመገንባት የሚያስችሉ ባህሎቻችን እና እሴቶቻችንን በማጎልበት ረገድ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ ሲሉም አክለዋል።
በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በማይዳሰስ ቅርስነት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የተመዘገበው የሸዋል ዒድ (ሹዋሊድ) ባህላዊ ክብረ በዓል አንዱ እንደሆነ ነው የገለጹት።
በመሆኑም ይህ በዓል በሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን ከማጎልበት አንፃር ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነም አመልክተዋል።
በተጨማሪም ሹዋሊድ ሐረር የምትታወቅበት የአብሮነት እና የመቻቻል እሴትም ጎልቶ የሚታይበት የከተማዋ ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችም በጋራ የሚሳተፉበት ባህላዊ ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
-በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ውብ እና አስደናቂ ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል እና እሴቶች ባለቤት መሆኗን ገልጸዋል።
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በቀረጽነው የለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ድልብ የሆኑ የማኅበራዊ እሴቶቻችንን በማጎልበት የማኅበራዊ ልማታችንን ማጠናከር እና በሀገራችን ያሉ የቱሪዝም ፀጋዎችን በማልማት የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ መገንባት ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል።
በዚህ የለውጥ ዓመታት ጉዞ ውስጥ በበርካታ የአገራችን አካባቢዎች የሚገኙ የሕዝባችንን መልካም እሴቶች የሚያጠናክሩ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለመገንባት የሚያስችሉ ባህሎቻችን እና እሴቶቻችንን በማጎልበት ረገድ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ ሲሉም አክለዋል።
በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በማይዳሰስ ቅርስነት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የተመዘገበው የሸዋል ዒድ (ሹዋሊድ) ባህላዊ ክብረ በዓል አንዱ እንደሆነ ነው የገለጹት።
በመሆኑም ይህ በዓል በሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን ከማጎልበት አንፃር ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነም አመልክተዋል።
በተጨማሪም ሹዋሊድ ሐረር የምትታወቅበት የአብሮነት እና የመቻቻል እሴትም ጎልቶ የሚታይበት የከተማዋ ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችም በጋራ የሚሳተፉበት ባህላዊ ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
-በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ውብ እና አስደናቂ ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል እና እሴቶች ባለቤት መሆኗን ገልጸዋል።
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በቀረጽነው የለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ድልብ የሆኑ የማኅበራዊ እሴቶቻችንን በማጎልበት የማኅበራዊ ልማታችንን ማጠናከር እና በሀገራችን ያሉ የቱሪዝም ፀጋዎችን በማልማት የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ መገንባት ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል።
በዚህ የለውጥ ዓመታት ጉዞ ውስጥ በበርካታ የአገራችን አካባቢዎች የሚገኙ የሕዝባችንን መልካም እሴቶች የሚያጠናክሩ ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለመገንባት የሚያስችሉ ባህሎቻችን እና እሴቶቻችንን በማጎልበት ረገድ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ ሲሉም አክለዋል።
በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በማይዳሰስ ቅርስነት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የተመዘገበው የሸዋል ዒድ (ሹዋሊድ) ባህላዊ ክብረ በዓል አንዱ እንደሆነ ነው የገለጹት።
በመሆኑም ይህ በዓል በሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን ከማጎልበት አንፃር ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነም አመልክተዋል።
በተጨማሪም ሹዋሊድ ሐረር የምትታወቅበት የአብሮነት እና የመቻቻል እሴትም ጎልቶ የሚታይበት የከተማዋ ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችም በጋራ የሚሳተፉበት ባህላዊ ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
>>Click here to continue<<
Nejashi Tv // ነጃሺ ቲቪ




