TG Telegram Group & Channel
وبيجوت Tube | United States America (US)
Create: Update:

▫️ሙስሊሞች የተሸከሙትን ያህል
መከራ ማን ተሸክሞ ያውቃል❗️

እስልምና በስፔን ለ800 ዓመታት ያህል ኖሯል። ሙስሊም ስፔናውያን ለሌሎች አውሮፓውያን የእውቀትና የስልጣኔ ምንጭ ሆነው አገልግለዋል። ለአውሮፓ የህክምና፣ የፊዚክስ፣ የኬሚስትሪና ሌሎች የሳይንስ ጥበባትን አሰተምረዋል። ለዘመናዊ ሳይንስ እድገት አብይ ሚና የተጫወቱት ፋራንሲስ ቤከንና ሮጀር ቤከን የሳይንስ እውቀት የቀሰሙት ስፔን ውሰጥ በሙስሊም ሊቃውንት ከተቋቋሙ የትምህርት ማዕከላት ውስጥ ነው። መሰቀላውያን ይህን ሁሉ ውለታ በመርሳት 8 ሚሊዮን የስፔን ሙስሊሞችን ክርስትናን ለመጠመቅ ሰላልፈቀዱ ብቻ በሰይፍ እንዳረዶቸው ታሪክ ይነግረናል።
በዚህ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ስፔን አንድም ሙስሊም ቤተሰብ እንዳይኖርባት ተደረገች። ናዚዎች በአይሁዶች ላይ የፈፀሙትን ዓለም አጋኖ ሲያቀርብ የስፔን ሙስሊሞችን እልቂት ግን ለማውሳት እንኳ አይፈቅድም። አልፎ አልፎ ቢያወሳውም በሹክሹክታ ነው።
በ1095 ዓ/ል የካቶሊክ ሊቀ-ጳጳስ ኤርባኖሰ በፈረንሳይ ከተማ በክሊርምንት "ቁድስን ከሙስሊሞች ነፃ እናውጣ" የሚል ቀሰቃሽ ንግግር አደረገ። በጦርነቱ ለሚሳተፉ ሁሉ ሀጢያታቸው እንደሚማር ዋሰትና ሰጠ። ለነርሱም ሆነ ለቤተሰቦቻቸው ቤተ-ክርስቲያን እንክብካቤ እንደምታደርግ አሳወቀ። ንግግሩ ለዘመናት የንፁሃንን ደም ሲያፈሱ ለኖሩ ተከታዮቹ ስሜታቸውን የሚያቀጣጥል ነበር።
"ጀግንነታችሁንና እምነታችሁን የምታስመሰክሩበት ጊዜ አሁን ነው። ሂዱና ሙስሊሞችን ተበቀሉ። እጆቻችንም በነርሱ ደም እጠቡ"
አንደበተ ርቱዕና መሳጭ በመሆኑ ታዳሚዎች አለቀሱ። የደም ጥማታቸው ጨመረ። የመስቀል ጦርነት ችቦም ተለኮሰ ለዘመናት የሚሊዮኖችን ደም ያፈሰሰችው ቤተ ክርስቲያን ተጨማሪ ደም ለማፍሰስ ህዝበ-ክርሰቲያን ባህር ተሻግሮ በሙስሊሞች ላይ እንዲዘምት አደረገች። ጭፍጨፋው ክርስቲያን የታሪክ ፀሀፍትን ሳይቀር ያሳቀቀ ነበር።
"መሰቀላዊያን መእራት ኑዕማን የተባለችውን የሶሪያ ታላቅ ከተማ በተቆጣጠሩ ጊዜ በውሰጧ የሚገኙ ሙስሊም ነዋሪዎቿን በሙሉ ጨፈጨፉ። ከመቶ ሺህ በላይ እንደሆኑ ይገመታል። ቁድስን የተቆጣጠሩት የሀይማኖት ሊቃውንትን ጨምሮ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ካረዱ በኃላ ነው። ቁድስን ሲቆጣጠሩ በታሪክ ውስጥ አምሳያ የማይገኝለት ጭካኔ ፈፀመዋል። ሙስሊሞች ከኮረብታዎች ወይም ከቤቶች ጣሪያ ላይ ወጥተው ወደ ታች እራሳቸውን እንዲወረውሩ ያሰገድዶቸው ነበር። እሳት አቀጣጥለው ይማግዷቸዋል። እጆቻቸውን አስረው ከጎዳና ላይ ይጎትቶቸው ነበር። ሙስሊሞችን የማረዱ ተግባር ለሳምንታት ቀጠለ። የሟቾቹ ቁጥር 70 ሺህ እንደሚደርስ የምስራቅም የምዕራብም የታሪክ ፀሀፊዎች ይሰማማሉ። ሸሽተው በየቤቱ የተደበቁትን ከነህይወታቸው በእሳት ያቃጥሏቸው ነበር። መሰቀላዊያን ወደየትኛውም ከተማ ሲገቡ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ፣ ቤቶችን በማቃጠል፣ ንብረት በማውደም፣ መፅሐፍትና ቅርሶችን ሳይቀር በማውደም ይወሳሉ። የሊቢያን ትሪፖሊ ከተማ ሲቆጣጠሩ ባቃጠሉት "ዳረል መክነማህ" በተሰኘ ቤተ-መፅሐፉት ውስጥ 100 ሺ ጥራዝ መፅሃፍት እንደነበሩ ተዘግቧል።
የታሪክ ፀሀፊ ጆሰተን ሊቦን መሰቀላዊያን በቁድስ የፈፀሙት ጭፍጨፋ እጅግ አሰቃቂ እንደነበር ይገለፃል። መነኩሴና የአይን ምስክር ሮበርት በዚያን ጊዜ የነበረውን ሲገልጽ "ወገኖቻችን የመግደል ጥማታቸውን ለማርካት በየመንገዱ ይዘዋወራሉ። ህፃናትን፣ ወጣቶችና አዛውንትን በግፍ ያርዱ ነበር። በማድረድ ብቻ ሳይወሰኑ ሬሳዎችን ይቆራርጣሉ። የግድያ ያሰራቸውን ለማቀላጠፍ በአንዲት ገመድ ብዙ ሰዎችን ያንቁ ነበር።
ሰላሀዲን አል-አዩቢ ቁድስን ከነዚህ ሰዎች ባሰለቀቀ ጊዜ የፈፀመው ነገር ግን እጅግ ይደንቃል። ቁድስ ውስጥ ከህፃናትና ከሴቶች ውጭ ከ100 ሺህ ያላነሱ መስቀላውያን ተማረኩ። 60 ሺህ ያህሉ የሙስሊሞችን ደም እንደ ጎርፍ ያፈሰሱ ወታደሮች ነበሩ። እንዲገደሉ አላዘዘም እንክብካቤ እንዲደረግላቸው እንጂ። በነፃም ለቀቃቸው። ወደየመጡበት ሀገር በስላም እንዲሄዱ ፈቀደላቸው። ሌላው ቀርቶ የቁድስ ፓትሪያርክ እንኳ ንብረቱን ይዞ እንዲወጣ ፈቀደለት። የታሪክ ፀሀፊ ጆስትሊበን ይሄን የሰለሀዲንን አንፀባራቂ በጎነት አድንቋል።
ሰላሀዲን ሌላም አስገራሚ ተግባር ፈፅሟል። የመሰቀላውያን የጦር አዝማች የሰላህዲን ተቀናቃኝ ሪቻርድ በታመመ ጊዜ መድሀኒት እና ፍራፍሬዎች እንዲሁም የሚጠጡ ነገሮችን ላከለት። ሪቻርድ ግን ጤናው ሲመለስለት ሰለሀዲንን ለመዋጋት ፈጥኖ ተሰማራ።
የመስቀል ጦርነት በሙስሊሞች ላይ ለሶስት ተከታታይ ምዕተ አመታት ማለትም ከ11-13ኛው ክ/ዘመናት ቀጥሏል። ተመሳሳይ ግፎች በክርስቲያኑ በኩል ተፈፅመዋል። ሙስሊሞች ግን ከላይ የተጠቀሰውን አይነት አንፀባራቂ ስነ-ምግባር አሳይተዋል።
በመስቀል ጦርነት ህፃናት፣ አዛውንትና ሴቶች አልተረፉም። ከሆድ ውስጥ ያሉ ሺሎች እንኳ ቅጣትን ተቋድሰዋል። የእርጉዝ ሴቶች ሆድ በሳንጃ እየተወጋና በቢላዋ እየተዘረገፈ ከነፅንሶቻቸው ተገድለዋል። የመስቀል ጦርነትን ዝርዝር ታሪክ የፃፉ ምሁራን በሙሉ ይህን መሰል በርካታ ክስተቶች ዘግበዋል። እውቆቹ የታሪክ ሊቃውንት ኢብኑ ከሲርና ኢብኑል አሲር በየመፅሐፎቻቸው አስፍረውታል። ምዕራባዊ የታሪክ ፀሀፍትም እንደዚሁ።

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------

▫️ሙስሊሞች የተሸከሙትን ያህል
መከራ ማን ተሸክሞ ያውቃል❗️

እስልምና በስፔን ለ800 ዓመታት ያህል ኖሯል። ሙስሊም ስፔናውያን ለሌሎች አውሮፓውያን የእውቀትና የስልጣኔ ምንጭ ሆነው አገልግለዋል። ለአውሮፓ የህክምና፣ የፊዚክስ፣ የኬሚስትሪና ሌሎች የሳይንስ ጥበባትን አሰተምረዋል። ለዘመናዊ ሳይንስ እድገት አብይ ሚና የተጫወቱት ፋራንሲስ ቤከንና ሮጀር ቤከን የሳይንስ እውቀት የቀሰሙት ስፔን ውሰጥ በሙስሊም ሊቃውንት ከተቋቋሙ የትምህርት ማዕከላት ውስጥ ነው። መሰቀላውያን ይህን ሁሉ ውለታ በመርሳት 8 ሚሊዮን የስፔን ሙስሊሞችን ክርስትናን ለመጠመቅ ሰላልፈቀዱ ብቻ በሰይፍ እንዳረዶቸው ታሪክ ይነግረናል።
በዚህ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ስፔን አንድም ሙስሊም ቤተሰብ እንዳይኖርባት ተደረገች። ናዚዎች በአይሁዶች ላይ የፈፀሙትን ዓለም አጋኖ ሲያቀርብ የስፔን ሙስሊሞችን እልቂት ግን ለማውሳት እንኳ አይፈቅድም። አልፎ አልፎ ቢያወሳውም በሹክሹክታ ነው።
በ1095 ዓ/ል የካቶሊክ ሊቀ-ጳጳስ ኤርባኖሰ በፈረንሳይ ከተማ በክሊርምንት "ቁድስን ከሙስሊሞች ነፃ እናውጣ" የሚል ቀሰቃሽ ንግግር አደረገ። በጦርነቱ ለሚሳተፉ ሁሉ ሀጢያታቸው እንደሚማር ዋሰትና ሰጠ። ለነርሱም ሆነ ለቤተሰቦቻቸው ቤተ-ክርስቲያን እንክብካቤ እንደምታደርግ አሳወቀ። ንግግሩ ለዘመናት የንፁሃንን ደም ሲያፈሱ ለኖሩ ተከታዮቹ ስሜታቸውን የሚያቀጣጥል ነበር።
"ጀግንነታችሁንና እምነታችሁን የምታስመሰክሩበት ጊዜ አሁን ነው። ሂዱና ሙስሊሞችን ተበቀሉ። እጆቻችንም በነርሱ ደም እጠቡ"
አንደበተ ርቱዕና መሳጭ በመሆኑ ታዳሚዎች አለቀሱ። የደም ጥማታቸው ጨመረ። የመስቀል ጦርነት ችቦም ተለኮሰ ለዘመናት የሚሊዮኖችን ደም ያፈሰሰችው ቤተ ክርስቲያን ተጨማሪ ደም ለማፍሰስ ህዝበ-ክርሰቲያን ባህር ተሻግሮ በሙስሊሞች ላይ እንዲዘምት አደረገች። ጭፍጨፋው ክርስቲያን የታሪክ ፀሀፍትን ሳይቀር ያሳቀቀ ነበር።
"መሰቀላዊያን መእራት ኑዕማን የተባለችውን የሶሪያ ታላቅ ከተማ በተቆጣጠሩ ጊዜ በውሰጧ የሚገኙ ሙስሊም ነዋሪዎቿን በሙሉ ጨፈጨፉ። ከመቶ ሺህ በላይ እንደሆኑ ይገመታል። ቁድስን የተቆጣጠሩት የሀይማኖት ሊቃውንትን ጨምሮ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ካረዱ በኃላ ነው። ቁድስን ሲቆጣጠሩ በታሪክ ውስጥ አምሳያ የማይገኝለት ጭካኔ ፈፀመዋል። ሙስሊሞች ከኮረብታዎች ወይም ከቤቶች ጣሪያ ላይ ወጥተው ወደ ታች እራሳቸውን እንዲወረውሩ ያሰገድዶቸው ነበር። እሳት አቀጣጥለው ይማግዷቸዋል። እጆቻቸውን አስረው ከጎዳና ላይ ይጎትቶቸው ነበር። ሙስሊሞችን የማረዱ ተግባር ለሳምንታት ቀጠለ። የሟቾቹ ቁጥር 70 ሺህ እንደሚደርስ የምስራቅም የምዕራብም የታሪክ ፀሀፊዎች ይሰማማሉ። ሸሽተው በየቤቱ የተደበቁትን ከነህይወታቸው በእሳት ያቃጥሏቸው ነበር። መሰቀላዊያን ወደየትኛውም ከተማ ሲገቡ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ፣ ቤቶችን በማቃጠል፣ ንብረት በማውደም፣ መፅሐፍትና ቅርሶችን ሳይቀር በማውደም ይወሳሉ። የሊቢያን ትሪፖሊ ከተማ ሲቆጣጠሩ ባቃጠሉት "ዳረል መክነማህ" በተሰኘ ቤተ-መፅሐፉት ውስጥ 100 ሺ ጥራዝ መፅሃፍት እንደነበሩ ተዘግቧል።
የታሪክ ፀሀፊ ጆሰተን ሊቦን መሰቀላዊያን በቁድስ የፈፀሙት ጭፍጨፋ እጅግ አሰቃቂ እንደነበር ይገለፃል። መነኩሴና የአይን ምስክር ሮበርት በዚያን ጊዜ የነበረውን ሲገልጽ "ወገኖቻችን የመግደል ጥማታቸውን ለማርካት በየመንገዱ ይዘዋወራሉ። ህፃናትን፣ ወጣቶችና አዛውንትን በግፍ ያርዱ ነበር። በማድረድ ብቻ ሳይወሰኑ ሬሳዎችን ይቆራርጣሉ። የግድያ ያሰራቸውን ለማቀላጠፍ በአንዲት ገመድ ብዙ ሰዎችን ያንቁ ነበር።
ሰላሀዲን አል-አዩቢ ቁድስን ከነዚህ ሰዎች ባሰለቀቀ ጊዜ የፈፀመው ነገር ግን እጅግ ይደንቃል። ቁድስ ውስጥ ከህፃናትና ከሴቶች ውጭ ከ100 ሺህ ያላነሱ መስቀላውያን ተማረኩ። 60 ሺህ ያህሉ የሙስሊሞችን ደም እንደ ጎርፍ ያፈሰሱ ወታደሮች ነበሩ። እንዲገደሉ አላዘዘም እንክብካቤ እንዲደረግላቸው እንጂ። በነፃም ለቀቃቸው። ወደየመጡበት ሀገር በስላም እንዲሄዱ ፈቀደላቸው። ሌላው ቀርቶ የቁድስ ፓትሪያርክ እንኳ ንብረቱን ይዞ እንዲወጣ ፈቀደለት። የታሪክ ፀሀፊ ጆስትሊበን ይሄን የሰለሀዲንን አንፀባራቂ በጎነት አድንቋል።
ሰላሀዲን ሌላም አስገራሚ ተግባር ፈፅሟል። የመሰቀላውያን የጦር አዝማች የሰላህዲን ተቀናቃኝ ሪቻርድ በታመመ ጊዜ መድሀኒት እና ፍራፍሬዎች እንዲሁም የሚጠጡ ነገሮችን ላከለት። ሪቻርድ ግን ጤናው ሲመለስለት ሰለሀዲንን ለመዋጋት ፈጥኖ ተሰማራ።
የመስቀል ጦርነት በሙስሊሞች ላይ ለሶስት ተከታታይ ምዕተ አመታት ማለትም ከ11-13ኛው ክ/ዘመናት ቀጥሏል። ተመሳሳይ ግፎች በክርስቲያኑ በኩል ተፈፅመዋል። ሙስሊሞች ግን ከላይ የተጠቀሰውን አይነት አንፀባራቂ ስነ-ምግባር አሳይተዋል።
በመስቀል ጦርነት ህፃናት፣ አዛውንትና ሴቶች አልተረፉም። ከሆድ ውስጥ ያሉ ሺሎች እንኳ ቅጣትን ተቋድሰዋል። የእርጉዝ ሴቶች ሆድ በሳንጃ እየተወጋና በቢላዋ እየተዘረገፈ ከነፅንሶቻቸው ተገድለዋል። የመስቀል ጦርነትን ዝርዝር ታሪክ የፃፉ ምሁራን በሙሉ ይህን መሰል በርካታ ክስተቶች ዘግበዋል። እውቆቹ የታሪክ ሊቃውንት ኢብኑ ከሲርና ኢብኑል አሲር በየመፅሐፎቻቸው አስፍረውታል። ምዕራባዊ የታሪክ ፀሀፍትም እንደዚሁ።

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------


>>Click here to continue<<

وبيجوت Tube




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)