በዚህ ሳምንት የልባም እንግዳ ፕሮግራማችን ጠንካራዋ፣ አንደበተ ርቱዕ እና ለብዙዎቻችን ምሳሌ የሆችውን ወጣት ሀና ሀይሉን በቅርብ ካሳተመችው "ምስሌን ፍለጋ" ከተሰኘው መፅሃፏ ጋር ይዘን እንጠብቃችኋለን። በመድረኩ የህይወት ልምዷን ፣ ውጣ ውረዷን፣ መዉደቅ መነሳቷን በጨዋታ እያዋዛች ታጋራናለች።
👉👉👉 ሴቶች በልዩነት ተጋብዛችኋል ።
በተጨማሪም ከ 15 ዓመታት በላይ በኒውሮ ሊንጉዊስቲክ ፕሮግራሚንግ ልምድ ያካባተው ዳንኤል አያሌው የግል ገደቦቻችንን በማለፍ እራሳችንን የምንፈልገው ከፍታ ላይ ለማድረስ የሚያስችሉንን መሠረታዊ መንገዶችን ያጋራናል።
🔔🔔🔔 ታህሳስ 11፣ 2016 ሀሙስ ምሽት በ11:30፣ በቫምዳስ ሲኒማ እንጠብቃችኀለን።
ለበለጠ መረጃ
☎️ 0974046870 ይደውሉ
http://hottg.com/libamhiwot
ከኖርን አይቀር የታሰበበት፣ አቅጣጫ ያለውና የምንወደውን ህይወት ለምን አንኖርም
>>Click here to continue<<